ኢትዮጵያ ከ አልጄርያ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

እሁድ ሰኔ 3 ቀን 2010


FT ኢትዮጵያ 2-3 አልጄርያ

73′ ሎዛ አበራ
65′ ሎዛ አበራ
54′ መሪየም ቤንላዛር
45′ ፋቲማ ሴኮውኔ
19′ ነኢማ ቦሄኒ

ድምር ውጤት | 3-6


ቅያሪዎች
73′ አለምነሽ (ወጣች)

አረጋሽ (ገባች)


58′ ዙለይካ (ወጣች)

ትዕግስት (ገባች)


53′ ምርቃት (ወጣች)

ሴናፍ (ገባች)


80′ ራምዳኒ (ወጣች)

ቤከንዳ (ገባች)


59′ ቼበል (ወጣች)

ሚሮውቺ (ገባች)


ካርዶች Y R
45′ ገነሜ (ቢጫ) 30′ ቦሄኒ (ቢጫ)
21′ ፋቲማ ባራ (ቢጫ)

አሰላለፍ

ኢትዮጵያ


1 አባይነሽ ኤርቀሎ
2 ብዙዓየሁ ታደሰ
18 ገነሜ ወርቁ
5 ታሪኳ ደቢሶ
13 አለምነሽ ገረመው
14 ህይወት ደንጊሶ
7 ዙለይካ ጁሀድ
6 እመቤት አዲሱ
11 ምርቃት ፈለቀ
10 ሎዛ አበራ
9 ረሒማ ዘርጋው


ተጠባባቂዎች



አልጄርያ


1 ካሂና ታኬኒንት
2 ኢሶማ ኦውደም
4 ፋቲማ ሴኮውኔ
5 ፋቲማ ባራ
18 ኢመን ቼበል
20 አሲያ ሲዶም
13 ሻራዜድ ሴንሴካኒ
17 መዲና ራምዳኒ
19 ነኢማ ቦውሄኒ
6 ሊድያ ቤልኬሚ
9 መሪየም ቤንላዛር


ተጠባባቂዎች




ዳኞች


ዋና ዳኛ | ዶርሳፍ ጋኖውቲ (ቱኒዚያ)
1ኛ ረዳት | ሞና አታላህ (ግብፅ)
2ኛ ረዳት | አፊኔ ሆውዳ (ቱኒዚያ)