አዳማ ከተማ አምረላህ ደልታታን አስፈረመ
ከቀናት በፊት በክረምቱ ካስፈረማቸው ሶስት ተጫዋቾች ጋር የተለያየው አዳማ ከተማ የማጥቃት አማራጩን ለማስፋት ፈጣኑ የመስመር ተጫዋቾች አምረላህ ደልታታን አስፈርሟል፡፡ በስልጤ
Read moreከቀናት በፊት በክረምቱ ካስፈረማቸው ሶስት ተጫዋቾች ጋር የተለያየው አዳማ ከተማ የማጥቃት አማራጩን ለማስፋት ፈጣኑ የመስመር ተጫዋቾች አምረላህ ደልታታን አስፈርሟል፡፡ በስልጤ
Read moreበወላይታ ድቻ አንድም ጨዋታን ማድረግ ያልቻለው የግራ መስመር ተከላካዩ ታረቀኝ ጥበቡ ከክለቡ ጋር ተለያይቷል፡፡ ከሀድያ ወደ ቀድሞ ክለቡ ከአምስት ዓመታት
Read moreድሬዳዋ ከተማ ለስድስት የክለቡ ተጫዋቾች የማጠንቀቂያ ደብዳቤ መስጠቱን አስታውቋል፡፡ በመጀመሪያው ዙር የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለክለቡ ጥቂት ጨዋታዎች ላይ ብቻ
Read moreበኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ ደካማ የውድድር ጊዜ እያሳለፈ የሚገኘው ስሑል ሽረ አሰልጣኝ ሳምሶን አየለን በዋና አሰልጣኝነት ቀጥሯል፡፡ ስሑል ሽረ በአሰልጣኝ
Read moreየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ ዱራሜ ከተማ በመገኘት በስፍራው የሚገኘው የታዳጊዎች ማሰልጠኛ ማዕከል የጎበኙ ሲሆን ለታዳጊዎቹ የማነቃቂያ ንግግር እንዲሁም የቁሳቁስ ድጋፍን
Read moreበክረምቱ ጅማ አባጅፋርን በሁለት ዓመት ውል የተቀላቀለው ይስሀቅ መኩሪያ ብዙም ሳይቆይ ከክለቡ መሰናበቱ የሚታወስ ሲሆን ተጫዋቹ ለፌዴሬሽኑ ባቀረበው አቤቱታ መሠረት ውሳኔ
Read moreኢትዮጵያውያን ኢንተርናሽናል ዳኞች ዛሬ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የመሰብሰቢያ አዳራሽ ከዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) የተላከላቸውን የ2018/19 የፊፋ ባጅን ተቀብለዋል፡፡
Read moreበኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኘው ደቡብ ፖሊስ በአስገራሚ ሁኔታ ጅማ አባ ጅፋርን 6-1 ካሸነፈ በኋላ የደቡብ
Read moreበኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአንደኛው ዙር የመጨረሻ በሆነው መርሐ ግብር ሀዋሳ ላይ ደቡብ ፖሊስ ጅማ አባጅፋን አስተናግዶ ግማሽ ደርዘን ጎል በማስቆጠር
Read moreበኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካደረጉት ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች የሚከተለውን አስያየት ሰጥተዋል። “በዋናነት
Read more