ከፍተኛ ሊግ | ደደቢት ተከላካይ አስፈረመ

ከቀናት በፊት ከስሑል ሽረ ጋር በስምምነት የተለያየው የመሃል ተከላካዩ ዲሜጥሮስ ወልደሥላሴ ደደቢትን ተቀላቅሏል። ባለፈው ዓመት መጀመርያ…

ደደቢት ሁለት ተጫዋቾች አስፈረመ

በከፍተኛ ሊጉ በርካታ ዝውውሮች ካደረጉት ክለቦች በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱት ደደቢቶች የቀድሞ ተጫዋቻቸው ዮሐንስ ፀጋይ እና ተከላካዩ…

ደደቢት ሁለት ተስፈኛ ወጣቶች ሲያስፈርም በርከት ላሉ ተጫዋቾች የሙከራ ዕድል ሰጥቷል

ከአንድ ሳምንት በፊት የቅድመ ውድድር ዝግጅት ጀምረው ስድስት የሚደርሱ ተጫዋቾች ያስፈረሙት ደደቢቶች ባለፉት ዓመታት ከኢትዮጵያ ቡና…

ደደቢት የተከላከይ መስመር ተጫዋች አስፈረመ

በትናንትናው ዕለት የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን የጀመሩት ደደቢቶች የግራ መስመር ተከላካዩ ዳዊት ዕቁበዝጊን አስፈርመዋል። ያለፈውን የውድድር ዓመት…

ደደቢት የምክትል አሰልጣኝ ቅጥር ፈፀመ

አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊትን ዋና አሰልጣኝ አድርገው በመቅጠር በርካታ ተጫዋቾች ያስፈረሙት ደደቢቶች አሰልጣኝ ፀጋዝአብ ባህረጥበብን ረዳት አሰልጣኝ…

“ያለፈው ዓመት ፕሪምየር ሊግ አልተጠናቀቀም” የደደቢት ክለብ ፕሬዝዳንት – አቶ ሚካኤል ዓምደመስቀል

ደደቢቶች የሊጉ ፎርማት ወደ ቀድሞ መመለሱ ተከትሎ ቅሬታቸው በማቅረብ ውሳኔው ለማስቀየር እንደሚሰሩ ገለፁ። የፕሪምየር ሊጉ ፎርማት…

ደደቢቶች የሁለገብ ተጫዋቻቸውን ውል አራዘሙ

ባለፈው ዓመት በሊጉ ክስተት ከነበሩ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው ሁለገቡ መድሃኔ ብርሃኔ ከሰማያዊዎቹ ጋር ለመቆየት ተስማምቷል። ከደደቢት…

ደደቢቶች አምስተኛ ተጫዋቻቸውን አስፈረሙ

በትናንትናው ዕለት የአራት ተጫዋቾች ዝውውር ያጠናቀቁት ሰማያዊዎቹ ከድር ሳልህን አስፈረሙ። በወልዋሎ የሁለት ዓመት ቆይታው ቡድኑ ወደ…

ደደቢቶች የአራት ተጫዋቾች ዝውውር አጠናቀቁ

አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊትን የቀጠሩት ደደቢቶች የዳንኤል አድሐኖም፣ ሃፍቶም ቢሰጠኝ፣ ክብሮም ግርማይ፣ እና ክፍሎም ሐጎስን ዝውውር አጠናቀዋል።…

ሰማያዊዎቹ የቀድሞ አሰልጣኛቸውን ለመቅጠር ተስማምተዋል

የፎርማቱን መቀየር ተከትሎ በሊጉ መቆየት የቻሉት ደደቢቶች የቀድሞ አሰልጣኛቸው ጌታቸው ዳዊትን አዲስ አሰልጣኝ አድርገው ለመቅጠር ተስማምተዋል።…