ሪፖርት | መቻል የውድድር ዓመቱን በግብ ተንበሽብሾ አጠናቋል

መቻሎች ለመጀመሪያ ጊዜ አራት ግቦች ባስቆጠሩበት ጨዋታ ለገጣፎ ለገዳዲን 4-1 መርታት ችለዋል። የምሽቱ መርሐግብር መቻልን ከለገጣፎ…

ሪፖርት | ለገጣፎ ለገዳዲ የውድድር ዓመቱን 4ኛ ድሉን አስመዝግቧል

ከሊጉ መውረዱን ያረጋገጠው ለገጣፎ ለገዳዲ ከጥሩ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ጋር ሲዳማ ቡናን 3-2 መርታት ችሏል። 9…

መረጃዎች| 110ኛ የጨዋታ ቀን

በነገው ዕለት በሚካሄዱ ሁለት የ29ኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አቅርበናል። ለገጣፎ…

ሪፖርት | አዞዎቹ ወሳኝ ድል በማግኘት ከወራጅ ቀጠናው ወተዋል

አርባምንጭ ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲን በማሸነፍ በርካታ ሳምንታት ከነበረበት የወራጅ ቀጠና ወጥቷል። በ27ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታ ከሲዳማ…

መረጃዎች | የጨዋታ ቀን 104

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 28ኛ ሳምንት የመጀመርያ ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። አርባምንጭ ከተማ ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ለገጣፎ ለገዳዲ

\”ከዚም በላይ ግቦች ማስቆጠር ነበረብን\” ዘሪሁን ሸንገታ \”ውጤቱ ይገባቸዋል\” ዘማርያም ወልደግዮርጊስ ዘርይሁን ሸንገታ – ቅዱስ ጊዮርጊስ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ መሪነታቸውን በስምንት ነጥቦች አስፍተዋል

የተቀዛቀዘ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ በተበራከተበት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለገጣፎ ለገዳዲን 2ለ1 በመርታት የሊጉን መሪነት አጠናክሯል። ቅዱስ…

መረጃዎች | 100ኛ የጨዋታ ቀን

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት በመጀመሪያ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተናል። ሲዳማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| አዳማ ከተማ 0-1 ለገጣፎ ለገዳዲ

\”የሆነ ሰዓት ላይ ልናሸንፋቸው እንደምንችል ገምተን ነበር\” ዘማርያም ወልደግዮርጊስ \”በዚህ ዓመት እንደዚህ የወረድንበት ጨዋታ የለም\” ይታገሱ…

ሪፖርት | አማኑኤል አረቦ በሽርፍራፊ ሰከንድ ለገጣፎን ድል አቀዳጅቷል

ለተመልካች ሳቢ ባልነበረው የሳምንቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ከሊጉ የወረደው ለገጣፎ ለገዳዲ አዳማ ከተማን 1ለ0 ረቷል። ለገጣፎ ለገዳዲ…