በምድብ “ለ” የሁለተኛው ዙር የሁለተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ውሎ ሦስት ጨዋታዎች ተደርገው አርባምንጭ ከተማ፣ ሸገር ከተማ…
ከፍተኛ ሊግ
ከፍተኛ ሊግ | ስልጤ ወራቤ የዕለቱ ብቸኛ ባለድል ሆኗል
የኢትዮጵያ ወንዶች ከፍተኛ ሊግ የ15ኛ ሳምንት በምድብ ሀ ሦስት ጨዋታዎች ተደርገው ሁለቱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቁ ስልጤ…
ከፍተኛ ሊግ ምድብ ‘ሀ’ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ነጥብ ጥሏል
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ “ሀ” በሦስተኛ ቀን ቀጥለው በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የምድቡ መሪ ኢትዮ ኤሌክትሪክ መሪነቱን…
ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ | ሁለቱም የዛሬ ጨዋታዎች በአቻ ተጠናቀዋል
በምድብ “ለ” በሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ውሎ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ደብረ ብርሃን ከተማ ከቦዲቲ ከተማ…
ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ | አርባምንጭ ከተማ ወሳኝ ድል አስመዝግቦ መሪነቱን አጠናክሯል
በምድብ ለ የሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ውሎ ዛሬ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ ሸገር…
ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ | ይርጋጨፌ ቡና እና ኦሮሚያ ፖሊስ ድል አስመዝግበዋል
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 14ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረጉ የምድብ ሀ የሁለተኛ ቀን ሦስት ጨዋታዎች ቀጥሎ ይርጋጨፌ ቡና…
ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ | ንብ ነጥብ ጥሏል
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ሁለተኛ ዙር በዛሬው እለት ጅማሮውን ሲያደርግ በምድብ ሀ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በሰንጠረዡ ሁለተኛ…
ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ | አስራተ አባተ አዲሱን ስራውን በድል ጀምሯል
በምድብ “ለ” የሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ውሎ ቢሾፍቱ ከተማ ፣ ደሴ ከተማ እና ጋሞ…
ከፍተኛ ሊግ | ነገሌ አርሲ አራት ተጫዋቾችን አስፈረመ
በከፍተኛ ሊጉ የምድብ ለ ጠንካራ ተፎካካሪ የሆነው ነገሌ አርሲ ቡድኑን ለማጠናከር አራት ተጫዋቾችን አስፈርሟል። በአሰልጣኝ በሽር…
ከፍተኛ ሊግ | አስራት አባተ ቢሾፍቱ ከተማን ሲረከብ ቡድኑም ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ ስር የሚገኘው ቢሾፍቱ ከተማ አሰልጣኝ አስራት አባተን በኃላፊነት ሲሾም አምስት አዳዲስ…