የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 አዳማ ከተማ

“ፍፁም ለግብ የቀረቡ ኳሶችን የመፍጠር አቅማችን ደካማ ነው” አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው “አንዳንዴ እንደዚህ ይሆናል ብትጫወትም ዕድለኝነትን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ሻሸመኔ ከተማ

“ከመጥፎ ቀኖች እንደ አንዱ አድርጌ ነው ዛሬን የምቆጥረው” አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ “ከዋና ዳኞች በላይ ጨዋታውን እየረበሹ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ወላይታ ድቻ 2 – 1 ወልቂጤ ከተማ

“ቡድን ግንባታ ላይ ነን” – ያሬድ ገመቹ “ሁለቱም ቡድኖች ለማሸነፍ ያሳዩት ነገር ጥሩ ነበር” – ሙሉጌታ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ሀምበሪቾ 0 – 2 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

“ከገመትነውም በላይ የበለጠ መከላከል ላይ የተመሰረተ አጨዋወት ነበራቸው” “የጊዜ አጠባበቅ ችግራችንና የልምድ ጉዳይ ዋጋ አስከፍሎናል” ኢትዮጵያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-2 ኢትዮጵያ ቡና

“ተጫዋቾቻችን ትዕግስተኛ ነበሩ እና እስከ መጨረሻው ጠብቀን ውጤት አግኝተናል” አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ “ሦስቱን ጨዋታ መሸነፋችን ለዛሬው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-3 ፋሲል ከነማ

“የጌታነህ ወደ ጎል መቅረብ ግን የበለጠ ቡድኑን የሚያነሳሳ ነው” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ “ማሻሻል ያለብንን ነገሮች እያሻሻልን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 መቻል

“ጠንካራ ጨዋታ ስለነበር ፣ እነርሱም የመከላከል ሂደታቸው ጠንካራ ስለሆነ በውጤቱ ዕኩል ለዕኩል ወጥተናል” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሻሸመኔ ከተማ 0-0 ባህር ዳር ከተማ

“ዛሬ ፍፁም ተፈላሚ ነበርን” አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ “በየሁለት ደቂቃው እየተኙ የጨዋታውን ስሜት የጨዋታውን ግለት ይገሉት ነበር”…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-1 ሀዲያ ሆሳዕና

“በተጋጣሚያችን እንቅስቃሴ ልክ ነው እኛም ተዘጋጅተን የመጣነው” አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ “በጥድፊያ ከዚህ በፊትም አላገባንም አሁንም የሚመጣ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-1 ሲዳማ ቡና

“ምንም ልትገልፀው አትችልም በጣም ከባድ ነው” አሰልጣኝ ገብረመድህን ሐይሌ “በሚገባ ሰርተን መጥተናል ያ በመሆኑ ውጤታማ መሆን…