ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ፡ መካከለኛ-ሰሜን ዞን እና ቀጣይ ጨዋታዎች

የ22ኛ ሳምንት ውጤቶች
(የመጨረሻ ሳምንት)

ረቡዕ ሰኔ 1 ቀን 2008

እቴጌ 1-3 ሙገር ሲሚንቶ

ኢትዮ ኤሌክትሪክ 2-0 ልደታ ክ/ከተማ

ሀሙስ ሰኔ 2 ቀን 2008

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ

ቅድስት ማርያም ዩኒቨርስቲ  1-2 ዳሽን ቢራ

አርብ ሰኔ 3 ቀን 2008

መከላከያ 0-0 ደደቢት


PicsArt_1465637931064


የ18ኛ ሳምንት ፕሮግራም
(በፕሮግራም መጣበብ ሳይካሄድ ተዘሎ የነበረ)

ቅዳሜ ሰኔ 4 ቀን 2008

09:00 ሙገር ሲሚንቶ ከ ደደቢት (አአ ስታድየም)

እሁድ ሰኔ 5 ቀን 2008

09:00 ልደታ ክ/ከተማ ከ ዳሽን ቢራ (አአ ስታድየም)

11:00 ኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (አአ ስታድየም)

ሰኞ ሰኔ 6 ቀን 2008

08:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ (አአ ስታድየም)

10:00 እቴጌ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ (አአ ስታድየም)


ማስታወሻ
– ደደቢት የመካከለኛው – ሰሜን ዞን ቻምፒዮን መሆኑን ሲያረጋግጥ የደቡብ – ምስራቅ ዞን በሀዋሳ ከተማ አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡
– የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ከሰኔ 11-30 በሃዋሳ አስተናጋጅነት ይካሄዳል፡፡


ወደ ማጠቃለያ ውድድሩ ያለፉ 10 ክለቦች


ከመካከለኛ – ሰሜን ዞን
ደደቢት ፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ መከላከያ ፣ ዳሽን ቢራ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ
ደቡብ – ምስራቅ ዞን
ሀዋሳ ከተማ ፣ ሲዳማ ቡና ፣ ድሬዳዋ ከተማ ፣ አርባምንጭ ከተማ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *