ሸገር ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በአሰልጣኝ ኢያሱ መርሐጽድቅ (ዶ/ር) የሚሰለጥኑት ሸገር ከተማዎች ሦስት ተጫዋቾችን ማስፈረማቸው ታውቋል አስቀድመው የፉአድ አብደላ ፣ ብሩክ…

ጋሞ ጨንቻ ተከላካይ አስፈርሟል

አዲስ አዳጊዎቹ ወደ ስብስባቸው አንድ ተከላካይ መቀላቀል ችለዋል። በአሰልጣኝ ማቲዮስ ለማ የሚሰለጥኑት አዲስ አዳጊዎቹ ጋሞ ጨንቻዎች…

ወልዋሎ ጋናዊው አማካይ ለማስፈረም ተስማማ

በተጠናቀቀው ዓመት በባህርዳር ከተማ ቆይታ የነበረው አማካይ ወደ ቢጫዎቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል በትናንትናው ዕለት ሴኔጋላዊው ግብ…

ጦሩ የጥምር ዜግነት ባለቤት የሆነውን አጥቂ የግሉ አድርጓል

በአሠልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው መቻል ባለልምዱን አጥቂ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት ራሱን በዋንጫ ፉክክር…

ወልዋሎዎች የሁለት ታዳጊዎችን ውል አራዘሙ

ሁለት ተጫዋቾች ከአሳዳጊያቸው ጋር ለመቀጠል ውላቸውን አራዘሙ። በክረምቱ የዝውውር መስኮት የነባር ተጫዋቾች ውል በማራዘም እና አዳዲስ…

👉 “የክለቡ ዕቅድ ስለተመቸኝ ነው ውሌን ለማራዘም የቻልኩት” አንተነህ ተፈራ

“የክለቡ ዕቅድ ስለተመቸኝ ነው ውሌን ለማራዘም የቻልኩት” አንተነህ ተፈራ ብዙም ባልተለመደ ሁኔታ ቀሪ አንድ ዓመት እያለው…

ቶጓዊው የግብ ዘብ ወደ ሌላ የሀገራችን ክለብ አምርቷል

ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ድንቅ ብቃቱን ያሳየው የግብ ዘብ ሌላ ክለብ ለመቀላቀል ተስማምቷል። ወደ ሀገራችን ከመምጣቱ በፊት…

ፈረሰኞቹን ለመቀላቀል እየመጡ የሚገኙት ሁለት ተጫዋቾች እነማን ናቸው?

ቅዱስ ጊዮርጊስ በዚህ የዝውውር መስኮት የውጪ ተጫዋች እንዳያስፈርም እግድ ቢጣልበትም ሁለት የውጪ ተጫዋቾችን ወደ ቡድናቸው ሊቀላቅሉ…

ሰኔጋላዊው ግብ ጠባቂ ወደ ወልዋሎ ተቀላቀለ

የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊዎቹ ሴኔጋላዊው ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። የነባር ተጫዋቾች ውል በማራዘም እንዲሁም አዲስ ተጫዋቾች…

ፈረሰኞቹ ሁለት የውጪ ተጫዋቾች ወደ ቡድናቸው ሊያመጡ ነው

ፈረሰኞቹ የውጪ ተጫዋች እንዳያመጡ እግድ ላይ ቢሆኑም ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ቡድናቸው ሊቀላቅሉ እንደሆነ ታውቋል። በ1928 የተመሰረተው…