ከሲዳማ ቡና ጋር የሙከራ ጊዜ ያሳለፈው ጋናዊው ግብ ጠባቂ ወደ አዲስ አዳጊው ክለብ አምርቷል። በ2016 የኢትዮጵያ…
ቴዎድሮስ ታከለ

ሲዳማ ቡና የውጪ ዜጋ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል
ጋናዊው የግብ ዘብ ቀጣዩ መዳረሻው ሲዳማ ቡና ሆኗል። በሀዋሳ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን ሲያደርግ ከቆየ በኋላ…

የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ በመቻል አሸናፊነት ተጠናቋል
መቻል ሲዳማ ቡናን 1-0 በማሸነፍ የዘንድሮው ሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል። በሲዳማ ክልል እግርኳስ ፌድሬሽን እና…

ሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ | መቻል እና ሲዳማ ቡና የፍፃሜ ተፋላሚ ሆነዋል
የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ተደርገው መቻል እና ሲዳማ ቡና የዋንጫ ተጋጣሚ መሆናቸውን አውቀዋል። በሀዋሳ…

ከፍተኛ ሊግ | ይርጋጨፌ ቡና አዲስ አሰልጣኝ ቀጥሯል
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ላይ የሚሳተፈው ይርጋጨፌ ቡና የአዲስ አሰልጣኝ ቅጥርን አጠናቋል። የ2015 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድሩን…

ሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ | የምድብ ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት ተጠናቀዋል
የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ የምድብ ሁለት ጨዋታዎች ዛሬም ሲቀጥሉ ሀዋሳ እና መቻል ማለፋቸውን ያረጋገጡበትን ውጤት ሲያስመዘግቡ ድሬዳዋም…

ሊዲያ ታፈሰ ከሦስት የሀገሯ ዳኞች ጋር በአፍሪካ መድረክ የመጨረሻ ጨዋታዋን ታከናውናለች
ሎሜ ላይ ጅቡቲ ከቶጎ የሚያደርጉትን የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታን አራት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ሲመሩት ሊዲያ ታፈሰም…

ሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ | ወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና ከምድባቸው አልፈዋል
የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ የምድብ አንድ የመጨረሻ ጨዋታዎች ዛሬ ሲደረጉ ወላይታ ድቻ ፋሲል ከነማን ፣ ሲዳማ ቡና…

አራት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች የኢትዮጵያዊቷን አሰልጣኝ የመጀመሪያ ጨዋታ ይመራሉ
አራት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች በአሰልጣኝ ሰላም ዘርዓይ የሚመራው የላይቤሪያ ብሔራዊ ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታን ይመራሉ። በሞሮኮ…

ሀዲያ ሆሳዕና የአንድ ተጫዋች ዝውውር አጠናቋል
በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ የሚመሩት ሀድያ ሆሳዕናዎች ስብስባቸውን ማጠናከር ቀጥለዋል። ለ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌን…