ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጨማሪ ተጫዋቾችን የቡድኑ አካል አድርጓል

በካፍ የሴቶች ቻምፒየንስ ሊግ የሴካፋ ዞን ተካፋዩ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የሁለት ነባሮችን…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አምስት ተጫዋቾችን አስፈረመ

በካፍ የሴቶች ቻምፒየንስ ሊግ የሴካፋ ዞን ተሳታፊ የሆነው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል።…

ኢትዮጵያ ቡና ዝግጅት የሚጀምርበት ቀን ታውቋል

በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ኢትዮጵያን የሚወክለው ኢትዮጵያ ቡና በአዳማ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን የሚጀምርበትን ቀን ዝግጅት ክፍላችን…

ሀድያ ሆሳዕና የአሰልጣኙን ውል አራዝሟል

አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ በነብሮቹ ቤት የሚያቆያቸውን ውል አድሰዋል። በ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመን 8ኛ ደረጃ…

ወላይታ ድቻ የመስመር አጥቂ አስፈርሟል

የጦና ንቦቹ ረዳት አሰልጣኝ ታናሽ ወንድም የሆነው ተጫዋች ቡድኑን ተቀላቅሏል። በክረምቱ የፕሪምየር ሊግ የዝውውር መስኮት ላይ…

ድሬደዋ ከተማ አዲስ አሰልጣኝ አግኝቷል

በተጠናቀቀው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አስራ ሁለተኛ በመሆን ያጠናቀቁት ብርቱካናማዎቹን አዲስ አሰልጣኝ አግኝተዋል። በ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

ወላይታ ድቻ የክረምቱ አራተኛ ፈራሚውን አግኝቷል

የጦና ንቦቹ ከአዲስ አዳጊው ክለብ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማምተዋል። በአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ የሚመሩት ወላይታ ድቻዎች…

አርባምንጭ ከተማ የሦስት ተጫዋቾችን ውል አራዘመ

አዲስ አዳጊው አርባምንጭ ከተማ የሦስት ተጫዋቾችን ውል አድሷል። ወደ ፕሪምየር ሊጉ ከአንድ ዓመት በኋላ ዳግም የተመለሰው…

ኢትዮጵያ ቡና የአሰልጣኙን ውል አራዘመ

ዓመቱን በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ያሳለፈው አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ ለተጨማሪ ዓመት በቡናማዎቹ ቤት ይቆያል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊጉ ክለብ…

ወላይታ ድቻ የተጨማሪ ተጫዋቾችን ዝውውር ቋጭቷል

አመሻሹን ወደ ዝውውሩ የገቡት ወላይታ ድቻዎች የሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ዝውውር ሲያጠናቅቁ የነባሮችን ውልም አድሰዋል። አመሻሹን ወደ…