ከ10 ዓመታት በላይ ከሀገር ውጪ ሲጫወት የነበረው ሽመልስ በቀለ ወደ ሀገር ውስጥ ተመልሶ መቻልን ተቀላቅሏል። በአሠልጣኝ…
መቻል

አዲሱ የመቻል ፈራሚ የብሔራዊ ቡድን ጥሪ ደርሶበታል
ከወራት በፊት መቻል የተቀላቀለው ዩጋንዳዊ ግብ ጠባቂ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታ ላይ እንዲሳተፍ ጥሪ ደረሰው። ከወራት…

መቻል ጋናዊ ተከላካይ አስፈርሟል
ቡድኑን በበርካታ ጉዳዮች እያጠናከረ የሚገኘው መቻል ጋናዊ የመሐል ተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። የቴክኒክ አማካሪ…

መቻል በተለያዩ ኃላፊነቶች ረዳት አሠልጣኞችን ሾሟል
ዋና አሠልጣኝ እና የቴክኒክ አማካሪ የሾሙት መቻሎች የአሠልጣኝ ቡድናቸውን በማዘመን አዳዲስ ረዳቶችን አምጥተዋል። ከቀናት በፊት አሠልጣኝ…

መቻል የሁለት ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል
ገብረክርስቶስ ቢራራን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠሩት መቻሎች የሁለት ተጫዋቾችን ውል አድሰዋል። የተጠናቀቀውን የውድድር ዘመን በሊጉ ጠንካራ የውድድር…

መቻል አሠልጣኝ ሾሟል
ከሰሞኑን ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱን የቴክኒክ አማካሪው ለማድረግ ከስምምነት የደረሰው መቻል ዋና አሠልጣኝ ቀጥሯል። ከሁለት ቀናት በፊት…

ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ወደ ሊጉ የሚመለሱበትን ኃላፊነት ለማግኘት ከጫፍ ደርሰዋል
የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሀም መብራቱ በቀጣዩ ዓመት በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በሚሳተፍ አንድ ክለብ አዲስ ኃላፊነት ለማግኘት…

ሪፖርት | መቻል የውድድር ዓመቱን በግብ ተንበሽብሾ አጠናቋል
መቻሎች ለመጀመሪያ ጊዜ አራት ግቦች ባስቆጠሩበት ጨዋታ ለገጣፎ ለገዳዲን 4-1 መርታት ችለዋል። የምሽቱ መርሐግብር መቻልን ከለገጣፎ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ከሁለት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሷል
ምሽቱን በተደረገው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና 2-1 በሆነ ውጤት መቻልን በመርታት ደረጃውን ወደ አራተኛ ከፍ አድርጓል። በሸገር…

መረጃዎች| 110ኛ የጨዋታ ቀን
በነገው ዕለት በሚካሄዱ ሁለት የ29ኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አቅርበናል። ለገጣፎ…