ትናንት እና ዛሬ የነባር ተጫዋቾቹን ውል በማደስ የተጠመደው መቻል በዛሬው ዕለት ወሳኝ ተጫዋቹን በክለቡ ለማቆየት ተስማምቷል።…
መቻል
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/PicsArt_1721903318257-1200x708.jpg)
መቻል የሁለት ተጫዋቾችን ውል አድሷል
ስብስቡን እያጠናከረ የሚገኘው መቻል ከደቂቃዎች በፊት የሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ውል አድሷል። በዝውውር መስኮቱ በንቃት እየተሳተፈ የሚገኘው…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240725_115457_597-1200x708.jpg)
መቻል የሦስት ተጫዋቾችን ውል አድሷል
በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ የሚመራው መቻል በዛሬው ዕለት የሦስት ነባር ተጫዋቾቹን ውል ለተጨማሪ ዓመታት አራዝሟል። በተጠናቀቀው የውድድር…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240724_153727_975-1200x708.jpg)
መቻል ጠንከር ያሉ ዝውውሮችን መፈፀሙን ገፍቶበታል
ከደቂቃዎች በፊት አማኑኤል ዮሐንስን የግሉ ያደረገው መቻል አሁን ደግሞ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምቷል። በዘንድሮ የውድድር…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240724_152942_080-1200x708.jpg)
አማኑኤል ዮሐንስ አዲስ ክለብ አግኝቷል
ላለፉት አስርት ዓመታት ቡናማዎቹን ያገለገለው አማኑኤል ዮሐንስ ወደ ሌላ ክለብ ማምራቱ እርግጥ ሆኗል። ገና በታዳጊነቱ አንስቶ…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240723_132058_707-1200x708.jpg)
ጦሩ ሁለት አጥቂዎችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል
ከቀናት በፊት የአሠልጣኙን ውል ያደሰው መቻል ወደ ዝውውሩ በመግባት ሁለት ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240722_192556_134-1200x708.jpg)
የመቻል የ80ኛ ዓመት ክብረ በዓል የማጠቃለያ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል
👉 “መቻል የስታዲየም እንዲኖረው እንሰራለን” የክለቡ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ሰይፉ ጌታሁን በተለያዩ ክንዋኔዎች 80ኛ ዓመት ክብረ…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/photo_2024-07-20_10-23-06.jpg)
መቻል የአሰልጣኙን ውል ለማራዘም ተስማምቷል
ያለፉትን አስራ ሁለት ወራት መቻልን ውጤታማ ያደረጉት አሰልጣኝ በቡድኑ እንደሚቆዩ ተወስኗል። 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በተለያዩ…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/06/Featured-48.jpg)
ሪፖርት | መቻሎች የዋንጫ ፉክክሩ ወደ መጨረሻው ዕለት እንዲያመራ አስገድደዋል
በ29ኛ የጨዋታ ሳምንት የማሳረጊያ መርሃግብር መቻሎች ለቀኑ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል ምላሽ ሲሰጡ የዋንጫ ፉክክሩም ወደ…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/06/IMG_20240630_092639_501.jpg)
የውጣ ውረድ ዘመን ፍፃሜን ፍለጋ…
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሊጠናቀቅ የቀናት ዕድሜ ብቻ ቀርተውታል ፤ በሰንጠረዡ አናት የሊጉን ክብር ለመቆናጠጥ የሚደረገው ትንቅንቅ…