ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች ዓመቱን በሽንፈት ጀምረው በድል አጠናቀዋል

ሲዳማ ቡና በመጀመሪያው አጋማሽ ይገዙ ቦጋለ ባስቆጠራቸው ሁለት ጎሎች ተከታታይ ሁለተኛ ድላቸውን አስመዝግበው ዓመቱን በድል አጠናቀዋል።…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የጎል ዝናብ በማውረድ ዐፄዎቹን ረተዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ፋሲል ከነማን 4ለ0 በማሸነፍ የውድድር ዓመቱን በድል ቋጭቷል። በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ፈረሰኞቹ ከኢትዮጵያ ቡና…

ሪፖርት | ነብሮቹ 9ኛ የዓመቱ ድላቸውን አሳክተው የውድድር ዘመኑን ፈፅመዋል

በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና በየኋላሸት ሠለሞን ግቦች 2ለ1 በሆነ ውጤት ኢትዮጵያ ቡናን በመርታት ዓመቱን በድል…

ሪፖርት | ሀዋሳ ዓመቱን በድል ቋጭቷል

ዓሊ ሱሌይማን የፕሪሚየር ሊግ ቆይታውን ባጠናቀቀበት የመጨረሻ ጨዋታ ኃይቆቹ በአጥቂው ሁለት ግቦች ታግዘው ወላይታ ድቻን በመርታት…

ሪፖርት | መቻሎች የዋንጫ ፉክክሩ ወደ መጨረሻው ዕለት እንዲያመራ አስገድደዋል

በ29ኛ የጨዋታ ሳምንት የማሳረጊያ መርሃግብር መቻሎች ለቀኑ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል ምላሽ ሲሰጡ የዋንጫ ፉክክሩም ወደ…

ሪፖርት | ሀምራዊ ለባሻቹ ወደ ዋንጫው አንድ እርምጃ የሚያስጠጋቸው ወሳኝ ድል ተጎናፀፉ

ሁለት አዲስ አዳጊ ቡድኖች ያገናኘው ጨዋታ ሻሸመኔ ከተማን ወደ ከፍተኛው ሊጉ ሲሸኝ ንግድ ባንክ ወደ ዋንጫው…

ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ በሊጉ መሰንበቱን አረጋግጧል

ወልቂጤ ከተማ በሁለቱም አጋማሾች ባስቆጠሯቸው ግቦች ሀምበሪቾን 2ለ0 በመርታት በፕሪምየር ሊጉ መቆየታቸውን አረጋግጠዋል። በሊጉ የ28ኛ ሳምንት…

ሪፖርት | 48ኛው የሸገር ደርቢ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

በመጀመሪያው አጋማሽ የተቆጠሩ ግቦች የምሽቱን የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ በ1-1 ውጤት እንዲቋጭ አድርገዋል። ቅዱስ…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ እና አፄዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

ሁለት ጥራት ያለው ሙከራ ብቻ የተደረገበት የወላይታ ድቻ እና ፋሲል ከነማ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል። በሊጉ…

ሪፖርት | ደካማ እንቅስቃሴ የተደረገበት ጨዋታ በመድን አሸናፊነት ተቋጭቷል

ኢላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎች ብዙም ባልተደረገበት ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተገኘች ግብ ሀዲያ ሆሳዕናን መርታት ችሏል።…