ቅዱስ ጊዮርጊስ እና መቻል 1ለ1 በሆነ ውጤት ነጥብ በመጋራት የውድድር ዓመቱን ጨርሰዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ባሳለፍነው ጨዋታ…
ቅዱስ ጊዮርጊስ

ሪፖርት | ንግድ ባንክ እና ቡናማዎቹ ነጥብ በመጋራት ውድድራቸውን ጨርሰዋል
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታቸውን 2ለ2 በሆነ ውጤት በማጠናቀቅ የውድድር ዓመታቸውን በአቻ ውጤት ዘግተዋል።…

ሪፖርት | የሸገር ደርቢ በቡናማዎቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
ቡናማዎቹ በሁለቱም አጋማሾች ባስቆጠሯቸው ሁለት ግቦች ታጅበው ፈረሰኞቹን 2ለ0 በማሸነፍ በውድድሩ ዓመቱ ሁለተኛ ደረጃ ይዘው ማጠናቀቀቻውን…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| አርባምንጭ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
34ኛው ሳምንት በደረጃ ሰንጠረዡ ተከታትለው የተቀመጡትና በሁለት ነጥቦች የሚበላለጡ አዞዎቹ እና ፈረሰኞቹ ደረጃቸውን ለማሻሻል በሚያደርጉት ጨዋታ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ቻምፒዮን የሚሆንበትን ቀን አራዝሟል
እጅግ ተጠባቂ በነበረው ጨዋታ ኢትዮጵያ መድኖች ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር 0ለ0 በመለያየታቸው ዋንጫ የሚያነሱበትን ዕድል ሳይጠቀሙ ቀርተው…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ በፈረሰኞቹ በተረቱበት ጨዋታ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወርደዋል
የፍፁም ጥላሁን ብቸኛ ግብ ለፈረሰኞቹ ከሦስት ተከታታይ ሽንፈት በኋላ ድል ሲታጎናፅፍ ስሑል ሽረን ከሊጉ የመሰናበቱን ነገር…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ የከተማውን ቆይታ በድል ዘግቷል
ሀይቆቹ 2-1 በሆነ ውጤት ፈረሰኞቹን በማሸነፍ ተከታታይ ሶስተኛ ድላቸውን በማሳካት ከተማቸውን ተሰናብተዋል። በ30ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ሀዋሳ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
ነገ በታሪካቸው ለ51ኛ ጊዜ የሚገናኙ እና በጨዋታዎቹ በድምር 124 ግቦችን ያስቆጠሩ ቡድኖች የሚፋለሙበት ጨዋታ ለሐይቆቹ ከስጋት…

ሪፖርት | አዳማ ከተማዎች ከስምንት ጨዋታዎች በኋላ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል
አዳማ ከተማ በስንታየሁ መንግሥቱ ብቸኛ ጎል ፈረሰኞቹን አሸንፎ ከወራጅ ቀጠናው ለመውጣት በሚደረገው ፉክክር አለሁ ብሏል። በተከታታይ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዳማ ከተማ
የ29ኛው ሳምንት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አዳማ ከተማ በታሪካቸው ለ46 ጊዜ በሚያደርጉት ጨዋታ አሀዱ ይላል። ከስምንት ድል…