የሐዋሳ ከተማ ቆይታ መዝጊያ በነበረው ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና እና ስሑል ሽረ 1-1 በሆነ ውጤት ነጥብ መጋራት…
ኢዮብ ሰንደቁ

ሪፖርት | ፋሲል እና ንግድ ባንክ ነጥብ በመጋራት ሐዋሳን ተሰናብተዋል
ለ45 ያክል ደቂቃዎች በጎደሎ ተጫዋቾች ለመጫወት የተገደዱት አፄዎቹ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ነጥብ መጋራት ችለዋል። የ30ኛ…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ የሐዋሳ ቆይታቸውን በድል ቋጭተዋል
የምስራቁ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ በሀቢብ ከማል ብቸኛ ግብ አርባምንጭ ከተማን 1ለ0 በመርታት ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ከድል…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ የከተማውን ቆይታ በድል ዘግቷል
ሀይቆቹ 2-1 በሆነ ውጤት ፈረሰኞቹን በማሸነፍ ተከታታይ ሶስተኛ ድላቸውን በማሳካት ከተማቸውን ተሰናብተዋል። በ30ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

ሪፖርት | ድራማዊ ትዕይንት በነበረበት ጨዋታ ነብሮቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብ አግኝተዋል
እጅግ አስገራሚ ትዕይንቶችን ባስመለከተን ጨዋታ ነብሮቹ ከመመራት ተነስተው ከ80ኛ ደቂቃ ጀምሮ ባስቆጠሯቸው ሦስት ግቦች 3ለ2 በሆነ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ድል ተቀዳጅቷል
በበርካታ ደጋፊዎች ታጅበው የተጫወቱት ሲዳማ ቡናዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2-1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል። ምሽት 12:00 ሲል…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ድል አሳክቷል
ቡናማዎቹ በኮንኮኒ ሃፊዝ ብቸኛ ግብ የጦና ንቦችን 1-0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል። ሁለት ከድል የተመለሱ ክለቦችን ያገናኘው…

ሪፖርት | ባህር ዳር ከተማዎች ጣፋጭ ድል ተቀዳጅተዋል
የጣና ሞገዶች ከመመራት ተነስተው የሊጉን መሪ ኢትዮጵያ መድንን 2-1 ማሸነፍ ችለዋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 28ኛ ሳምንት…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና መቻል ነጥብ ተጋርተዋል
ከፍተኛ የሆነ ፉክክርን ባስመለከተን ጨዋታ ሲዳማ ቡና እና መቻል 2-2 በሆነ ውጤት አቻ ተለያይተዋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ እና ፋሲል ከነማ ነጥብ ተጋርተዋል
በመጀመሪያዎቹ 15 ደቂቃዎች በተቆጠሩ ግቦች ስሑል ሽረ እና ፋሲል ከነማ 1-1 በሆነ ውጤት አቻ ተለያይተዋል። የኢትዮጵያ…