ሪፖርት | ሀዋሳ ዓመቱን በድል ቋጭቷል

ዓሊ ሱሌይማን የፕሪሚየር ሊግ ቆይታውን ባጠናቀቀበት የመጨረሻ ጨዋታ ኃይቆቹ በአጥቂው ሁለት ግቦች ታግዘው ወላይታ ድቻን በመርታት…

ሪፖርት | የውሃ ዳር ከተሞችን ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተቋጭቷል

ሁለት የፍጹም ቅጣት ምት ግቦች ሀዋሳ ከተማን ከባህርዳር ከተማ ጋር 1ለ1 አለያይተዋል። በ28ኛው ሳምንት የሊግ ጨዋታቸው…

ሪፖርት | አራት ጎሎች የተቆጠሩበት ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የ28ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን የምሽት ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ እና በወልቂጤ ከተማ መካከል ተካሂዶ አስገራሚ ክስተቶች ተስተናግደውበት በአቻ…

መረጃዎች | 111ኛ የጨዋታ ቀን

28ኛ ሳምንት የሊጉ መርሐግብር ነገ ሲጀምር ላለመውረድ በሚደረገው ፉክክር ወሳኝ ሚና ያላቸውን ሁለት ጨዋታዎች ያስተናግዳል ፤…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ የአራት ጎል ሽንፈቱን በአምስት ጎል ድል ክሷል

በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ከ4-1 ሽንፈት የተመለሰው አዳማ ከተማ ሀዋሳ ከተማ ላይ አምስት ግቦችን በማዝነብ ጣፋጭ ድል…

መረጃዎች | 109ኛ የጨዋታ ቀን

የ27ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል፤ መርሀ-ግብሮቹን አስመልክተን ያነሳናቸው ነጥቦች እንደሚከተለው…

ሪፖርት | ኃይቆቹ ወደ ድል ተመልሰዋል

ለብሔራዊ ቡድን ጨዋታ ሊጉ ከመቋረጡ አስቀድሞ የተካሄደው የሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማን ባለድል አድርጎ ተገባዷል። ሀድያ…

መረጃዎች | 106ኛ የጨዋታ ቀን

የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀምበርቾ ተከታታይ ሁለት ድሎች አሳክተው…

ሪፖርት | መቻል ጠንካራ ፈተናውን በማለፍ በዋንጫ ፉክክር ውስጥ አለው ብሏል

የምሽቱ ድራማዊ እና አዝናኝ ጨዋታ አምስት ጎል አስመልክቶን መቻሎችን ሁለቴ ከመመራት ተነስተው ወሳኝ ሦስት ነጥብ እንዲያገኙ…

መረጃዎች| 101ኛ የጨዋታ ቀን

በዋንጫ ፉክክሩ ለመቆየት የሞት ሽረት ትግል ያደርጋል ተብሎ የሚጠበቀው ‘ጦሩ’ ከኃይቆቹ ጋር የሚያደርጉት ተጠባቂ መርሀ-ግብርን ጨምሮ…