ሪፖርት | ቡናማዎቹ ድል ሲያደርጉ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ አቻ ተለያይተዋል

ኢትዮጵያ ቡና ከመመራት ተነስቶ ፋሲል ከነማን 2ለ1 ሲረታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል። ኢትዮጵያ…

መረጃዎች | የ33ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

33ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሁለተኛ ቀን ዛሬ ቀጥሎ በሚደረጉ አራት ጨዋታዎች ይቀጥላል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶች እና ጦሩ ነጥብ ተጋርተዋል

መቻል ከባህር ዳር ከተማ ጋር 1ለ1 በመለያየት ከሊጉ መሪ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ማጥበብ የሚችልበትን ዕድል…

ሪፖርት| ሐይቆቹ እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በአዲስ አበባ የተደረገው ብቸኛ ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል ሁለት ከሽንፈት የተመለሱ ቡድኖችን ያገናኘው ጨዋታ በጥሩ ፉክክር ጅማሮውን…

ሪፖርት| ሐምራዊ ለባሾቹ ዳግም ወደ ድል ሲመለሱ ምዓም አናብስት እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል

መቐለ 70 እንደርታ እና ኢትዮጵያ መድን 1ለ1 ሲለያዩ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሸገር ከተማን 2ለ1 አሸንፏል መቐለ…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በመቻሎች የበላይነት ሲጠናቀቅ ምደረገነት ሽረ ድል ቀንቶታል

መቻል ነጌሌን 4ለዐ ሲረመርም ምድረገነት ሽረዎች ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ አንድ ደረጃ ከፍ ያሉበትን ውጤት አስመዝግበዋል። ምደረገነት…

ሪፖርት| ሰጎኖቹ ከመሪው ጋር ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ያጠበቡበት ወሳኝ ድል አስመዘገቡ

ነጌሌ አርሲዎች ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ ዐ በማሸነፍ ሁለተኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ የቻሉበትን ድል ተቀዳጅተዋል የጨዋታ…

ሪፖርት | ሸገር ከተማ እና ወላይታ ድቻ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ድል አስመዝግበዋል

የሊጉ መሪ ከተከታዮቹ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት የሚያሰፋበትን እድል በሸገር ከተማ 1ለ0 በመሸነፍ ሳይጠቀም ሲቀር እጅግ…

ሪፖርት| ፈረሰኞቹ እና ነብሮቹ ዳግም ወደ ድል ተመልሰዋል

በአዲስ አበባ በተደረጉ ጨዋታዎች ፈረሰኞቹ ምዓም አናበስትን ነብሮቹ ደግሞ ሐይቆቹን በተመሳሳይ 1 ለ 0 አሸነፉ ቅዱስ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶች እና ሰጎኖቹ ድል አድርገዋል

በ14ኛው የጣና ደርቢ ባህር ዳር ከተማዎች ፋሲል ከነማን 2ለዐ በመርታት ደረጃቸውን ሲያሻሽሉ ነጌሌ አርሲዎች ከመመራት ተነስተው…