ቻምፒዮኖቹ ሦስት ተስፈኞችን ወደ ዋናው ቡድን አሳድገዋል

ሲዳማ ቡና ሦስት የወጣት ቡድን ተጫዋቾች ወደ ዋናው ቡድን አሳደገ። ለካፍ ሻምፒዮንስ ሊግ ቅድመ ዝግጀት በሀዋሳ…

ሐይቆቹ የሁለት ተጫማሪ ተጫዋቾችን ውል አድሰዋል

በአሰልጣኝ ተመስገን ዳና የሚመሩት ሀዋሳ ከተማዎች የሁለት ተጫዋቾችን ውል አድሰዋል። ቀደም ሲል የዳዊት ታደስን እና የቸርነት…

ሐይቆቹ የተጫዋቾቻቸውን ውል አድሰዋል

ሀዋሳ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ውል አራዘመ። የነባር ተጫዋቾችን ውል እያራዘመ አዳዲስ ተጫዋቾችንም ወደ ስብስቡ እየቀላቀለ በዝውውር…

ሁለት ተጫዋቾች ከአሳዳጊ ክለባቸው ለመቀጠል ተስማሙ

ሐይቆቹ የሁለት ተጫዋቾች ውል ለማራዘም ከስምምነት ደርሰዋል የሁለት ታዳጊዎችን ውል በማሳደስ ወደ ዝውውር ገብቶ ቃለአብ ውብሸትን፣…

ሀዋሳ ከተማ የሁለት ተጫዋቾች ውል አራዘመ

ሐይቆቹ በዛሬው ዕለት ወደ ዝውውሩ በመግባት የሁለት ተጫዋችን ውል አራዝመዋል ውሉን ያደሰው የመጀመሪያ ተጫዋች ከታዳጊ ቡድን…

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ራውዳ አሊ ከጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሰጡት አስያየት

👉 “ተጫዋቾቻችን ልጆች ከመሆናቸው አንፃር የምንፈልገው እንቅስቃሴ ተግባራዊ አላደረግንም” 👉 “ከፍተኛ ጉጉት ስለነበር ውጤቱ ለዓለም ዋንጫ…

ሪፖርት | ወልዋሎ በሊጉ መቆየቱን አረጋገጠ

ቢጫ ለባሾቹ ከፈረሰኞቹ ጋር ጥብ ተጋርተው በመውጣት ለከርሞ በሊጉ መቆየታቸውን ያረጋገጡበትን ውጤት አስመዝግበዋል በሊጉ ለመቆየት ወደ…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከሊጉ መወረዱ ሲረጋገጥ ሽረዎች በሊጉ ለመቆየት ተስፋ የሰነቁበትን ወሳኝ ድል አሳክተዋል

በአዳማ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ድሬዳዋ ከነብሮቹ አቻ ተለያይቶ ከሊጉ መውረዳቸው ሲያረጋግጡ ምድረገነት ሽረ መድንን 3ለ0 በማሸነፍ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ37ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 37ኛው ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በሁለተኛው ቀን ጨዋታዎች ይቀጥላል። ላለመውረድ በሚደረገው ፉክክር ተጠባቂ…

ሪፖርት| ቢጫ ለሻሾቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተው መትረፋቸውን አረጋግጠዋል

ቢጫዎች በሰመረ ሀፍታይ ብቸኛ ግብ አዞዎቹን በማሸነፍ በሊጉ መቆየታቸውን አረጋገጠዋል አስቀድመው ከሊጉ መውረዳቸውን ያረጋገጡትን አዞዎቹን ከቢጫ…