ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል

ድሬዳዋ ከተማ ሸገር ከተማን 2ለ0 በማሸነፍ ከረጅም ሳምንታት በኋላ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል። የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ ጨዋታ…

ሪፖርት | የጦና ንቦች ወደ ድል ሲመለሱ ኤሌክትሪክ እና መቐለ አቻ ተለያይተዋል

በጨዋታ ሳምንቱ በመጨረሻ ቀን በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ወላይታ ድቻ ባህርዳር ከተማን 2ለ0 ሲያሸንፍ…

ሪፖርት | አዞዎቹ እና ዐፄዎቹ ድል ቀንቷቸዋል

አርባምንጭ ከተማ ተከታታይ ሁለተኛ ጨዋታውን በማሸነፍ ደረጃውን ያሸሻለበትን ወሳኝ ድል ሲያሳካ ፋሲል ከነማ ሀዲያ ሆሳዕናን 1ለ0…

መረጃዎች | የ35ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ35ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ አራት ጨዋታዎች ይቀጥላል። ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ይበልጥ ወደ ዋንጫው የተቃረበበት ድል አሳክቷል

ሲዳማ ቡና ከመመራት ተነስቶ ኢትዮጵያ ቡናን 2ለ1 በማሸነፍ ለቻምፒዮንነት እጅግ የተቃረበበትን ወሳኝ ሦስት ነጥብ አስመዝግቧል። በፈጣን…

ሪፖርት | የጦና ንቦች እና ሰጎኖቹ አቻ ተለያይተዋል

ወላይታ ድቻን ከነጌሌ አርሲ ያገናኘው የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ34ኛው ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ግብ ሳይቆጠርበት 0ለ0…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና መሪነቱን ያጠናከረበትን ድል ሲቀዳጅ መቐለ እና ባህር ዳር አቻ ተለያይተዋል

ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን 1ለዐ በሆነ ጠባብ ውጤት በማሸነፍ ሁለተኛ ተከታታይ ድሉን ሲያሳካ መቐለ 70 እንደርታ…

ሪፖርት | ሸገሮች ወደ ድል ሲመለሱ ሀዲያ ሆሳዕና እና ምድረገነት ሽረ አቻ ተለያይተዋል

ሀዲያ ሆሳዕና እና ምድረገነት ሽረ 1ለ1 ሲለያዩ ሸገሮች ፋሲል ከነማን ባለቀ ደቂቃ በተቆጠረች ብቸኛ ግብ በማሸነፍ…

መረጃዎች | የ34ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የ34ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሁለተኛ ቀን ዛሬ ቀጥሎ በሚደረጉ አራት ጨዋታዎች ይቀጥላል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ…

ረፖርቱ | ሐይቆቹ ከረጅም ሳምንታት በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል

ከሰማንያ ደቂቃ በላይ በጎዶሎ ተጫዋች ለመጫወት የተገደዱት ሐይቆቹ ኢትዮጵያ ቡናን በበረከት ሳሙኤል ብቸኛ ፍፁም ቅጣት ምት…