ሪፖርት| ወልዋሎ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ግማሽ ፍፃሜ ተቀላቀለ

በሁለተኛው የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ወልዋሎ መቻልን በመለያ ምት 5 ለ 4 አሸንፎ ግማሽ ፍፃሜውን…

ሪፖርት| ምዓም አናብስት ወደ ግማሽ ፍፃሜ ተቀላቀሉ

መቐለ 70 እንደርታ በኢትዮጵያ ዋንጫ ተሳትፎ ታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ግብ ባስተናገደበት ጨዋታ ላይ ቦዲቲ ከተማን 3…

ሪፖርት | ዋልያዎቹ በመልስ ጨዋታ ሳኦቶሜን በመርታት ወደ ምድብ ማጣሪያው ተቀላቅለዋል

ዋልያዎቹ በድሬዳዋ ስታዲየም ባደረጉት የመልስ ጨዋታ የሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ አቻቸውን 1 ለ 0 በማሸነፍ፣ በድምር ውጤት…

ሪፖርት| ነብሮቹ ከፍተኛ የደረጃ መሻሻል ያስገኘላቸው ወሳኝ ድል ተጎናፀፉ

በ16ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና በሱራፌል ተመስገን ብቸኛ ግብ ፋሲል ከነማን አሸነፈ   ፋሲል ከነማ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ወሳኝ ድል ተጎናጽፈዋል

በመጨረሻ ቀን አዳማ ላይ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ቡናማዎቹ ወላይታ ድቻን 1ለ0 በማሸነፍ የመጀመሪያውን ዙር አጠናቀዋል። ኢትዮጵያ…

ሪፖርት| አዲስ አበባ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

ኢትዮጵያ መድን እና ፋሲል ከነማ 0 ለ 0 ሲለያዩ የፈረሰኞቹን እና ቢጫ ለባሾቹ ጨዋታ 1ለ1 ተጠናቋል…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች ነጥብ ሲጥሉ ሐይቆቹ ከመሪው ጋር በነጥብ የተስተካከሉበትን ድል ተቀዳጅተዋል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና ያለግብ ሲለያዩ ሀዋሳዎች አዳማን 2ለ0 በማሸነፍ በግብ ክፍያ ተበልጠው ሁለተኛ ደረጃ…

ሪፖርት| አዞዎቹ እና ዐፄዎቹ ጣፋጭ ድል ተጎናፀፉ

አርባምንጭ ከተማዎች ከ17 ጨዋታዎች በኋላ የውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸው ሲያሳኩ ዐፄዎቹ ፈረሰኞቹን 1 ለ 0 አሸንፈዋል…

መረጃዎች | 18ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

18ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ቀጥሎ ይደረጋል። ጨዋታዎቹን  የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው…

ሪፖርት| ሐይቆቹ ወደ መሪው የተጠጉበት ድል ሲቀዳጁ ወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

ሀዋሳ ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ 0 ሲያሸንፍ የወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ 1 ለ…