ወልቂጤ ከተማ የግብ ጠባቂ አሰልጣኝ ሾሟል

ከ17 ዓመታት በኋላ ከተጫዋችነት ዘመኑ የተገለለው ግብ ጠባቂ በይፋ የወልቂጤ ከተማ የአሰልጣኝ ቡድን አባል በመሆን ተሹሟል።…

ወልቂጤ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈርሟል

በተለያዩ ቦታዎች መጫወት የሚችለው ሔኖክ ኢሳይያስ ወልቂጤ ከተማን በአንድ ዓመት ውል ተቀላቅሏል። በአዲሱ አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት…

ወልቂጤ ከተማ አማካይ ሲያስፈርም የአንድ ተጫዋች ውል አራዝሟል

በሀዋሳ የቅድመ ውድድር ዝግጅት የጀመሩት ወልቂጤ ከተማዎች የተከላካይ አማካይ ሲያስፈርሙ የመስመር አጥቂውን ውል አድሰዋል። በአዲሱ አሰልጣኝ…

ሙሉዓለም መስፍን ወደ ሠራተኞቹ ቤት አምርቷል

የተከላካይ አማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ሙሉአለም መስፍን የወልቂጤ ከተማ አዲሱ ፈራሚ ሆኗል። በአሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት እየተመራ በሀዋሳ…

ወልቂጤ ከተማ አማካይ አስፈርሟል

ዘግይተው ወደ ዝውውሩ የገቡት ወልቂጤ ከተማዎች አንድ አማካይ ማስፈረማቸው ታውቋል። በአሰልጣኝ ሙልጌታ ምህረት እየተመሩ በቅርቡ ዝግጅታቸውን…

ወልቂጤ ከተማ ዝግጅት የሚጀምርበት ቀን ታውቋል

የአሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረቱ ወልቂጤ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን በሀዋሳ ያደርጋል። የ2015 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን በመጨረሻዎቹ ሳምንታት…

ወልቂጤ ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

በትላንትናው ዕለት ወደ ዝውውሩ የገቡት ወልቂጤ ከተማዎች አስረኛ ፈራሚያቸው አግኝተዋል። አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረትን የክለቡ አለቃ አድርገው…

ወልቂጤ ከተማዎች ዘጠኝ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርመዋል

ሠራተኞቹ ዘጠኝ ተጫዋቾች ስያስፈርሙ የሁለት ጫዋቾች ውል አድሰዋል። ቀደም ብለው ሙልጌታ ምህረትን ዋና አሰልጣኝ አድርገው የሾሙት…

አሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ወደ ሊጉ ሊመለስ ነው

የቀድሞ የሀዋሳ ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና አሠልጣኝ ከአንድ ዓመት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሊመለስ እንደሆነ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 1-1 አዳማ ከተማ

\”አማካዮቻችን በጉዳት ወጥተውብናል ፤ አጥቂዎቻችንም በጉዳት ወጥተዋል። በዚህ መሃል ይሄን ውጤት በማግኘታችን በእውነት እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን\”…