ስለ ተጫዋቾች ዝውውር እና የክለቦች ክፍያ አስተዳደር መመሪያ አተገባበር መግለጫ ተሰጥቷል

“መሬት እንሰጣችኋለን ብለው ተጫዋች ለማስፈረም የሚጥሩ ክለቦች እንዳሉ ሰምተናል።” መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ “እንደዚህ ደንብ የመመሪያ…

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን እና ኦፒያን አናሊቲክስ አብረው ለመሥራት ተስማሙ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከኦፒያን አናሊቲክስ ተቋም ጋር በማማከር፣ በሲስተም ግንባታ እና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ በጋራ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የጎል ዝናብ በማውረድ ዐፄዎቹን ረተዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ፋሲል ከነማን 4ለ0 በማሸነፍ የውድድር ዓመቱን በድል ቋጭቷል። በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ፈረሰኞቹ ከኢትዮጵያ ቡና…

“ተረስተናል……”

“የብዙ ወራት ደመወዝ ስላልተከፈለን በችግሮች እየተፈተንን ነው ፤ ትኩረት ተነፍጎናል።” ሲሉ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የሚሳተፉ…

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የክረምቱን የዝውውር ጊዜ አሳውቋል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2017 የውድድር ዘመን የተጫዋቾች የዝውውር ጊዜ ይፋ ተደርጓል። የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በመጪው…

የውድድር ዓመቱ እጩ ኮከብ ተጫዋቾች ተለይተዋል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር የ2016 የኮከብ ተጫዋቾች እጩዎችን በየዘርፉ ይፋ አድርጓል። የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…

ሚሊዮን ሰለሞን እና ሳይመን ፒተር ቅጣት ተጥሎባቸዋል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር አመራር እና ስነስርዓት ኮሚቴ ተፈጽመዋል ባላቸው የዲስፕሊን ጥሰቶች ዙሪያ ውሳኔ አሳልፏል። ከሳምንት…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ከሁለት ጊዜ መመራት ተነስተው ድል ተቀዳጅተዋል

ማራኪ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ ባህር ዳር ከተማዎች ከሁለት ጊዜ መመራት ተነስተው አዳማ ከተማን 3ለ2 አሸንፈዋል። በዕለቱ…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ከተከታታይ ሽንፈቶች መልስ ከድል ጋር ታርቋል

ሻሸመኔ ከተማዎች ሊያሻሽሉት ባልቻሉት አባካኝነታቸው መቀጣታቸውን ቀጥለው ዛሬም በፋሲል ከነማ 2ለ1 ተሸንፈዋል። በ28ኛ ሳምንት የመጀመሪያ መርሐግብር…

ሪፖርት | ሠራተኞቹ ሰባተኛ ተከታታይ ሽንፈት አስተናግደዋል

በምሽቱ መርሐግብር ኢትዮጵያ ቡና ወልቂጤ ከተማን 4ለ0 በማሸነፍ ወደ ሦስተኛ ደረጃ ከፍ ብሏል። በምሽቱ መርሐግብር ወልቂጤዎች…