“ማሸነፍ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ካልሲቶ ፓሱዋ

👉 “ጨዋታው 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ቢጠናቀቅም እኛ ማሸነፍ ይገባን የነበረ ጨዋታ እንደነበረ አስባለሁ።”…

“ብሔራዊ ቡድኑ እያደገ ነው።” አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ

👉 “በአንድ ጊዜ ሁሉን ነገር አትሠራም…” 👉 “ብሔራዊ ቡድኑ እያደገ ነው…” ከሁለተኛው የወዳጅነት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ…

“ዕድል አግኝተህ ካልተጠቀምክበት በተጋጣሚ መቀጣትህ የማይቀር ነው እኛም የሆነው ይሄው ነው”

👉 “ጨዋታው እጅግ ፈጣን እና ከፍተኛ መነሳሳት የታየበት ነበር” 👉 “ዳኞች ጨዋታውን የዳኙበት መንገድ ፍትሃዊነት ይጎድለው…

መግለጫ ሳይጨርሱ የወጡት የዋልያዎቹ አለቃ ከዛሬው ድል በኋላ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች

👉” በማሸነፍ ውስጥ ብዙ የምንማረው ነገር አለ 👉 “የሀገራችን ሊግ የምናአካል፤ ደረጃ አይተናል አካል ብቃት የለንም..”…

“ተጫዋቾቹ በፍጥነት ራሳቸውን ከአየሩ ሁኔታ ጋር እንዲያላምዱና ወደ ጨዋታው መንፈስ እንዲገቡ የተቻለንን እንሞክራለን።”

👉 “ከማላዊ ስንነሳ ቅዝቃዜ ነበር አሁን እዚህ ስንመጣ ደግሞ የአየሩ ሁኔታ በጣም ሞቃት ነው።” 👉 “የኢትዮጵያ…

አሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ምን አሉ?

👉 “…ይሄ ሰዎችን ሊያስደነግጥ ይችላል ነገር ግን ያለንበትን መረዳት ያስፈልጋል።” 👉 “ሰው እንዲያውቅ የምፈልገው የዚህ ቡድን…

በዛሬው የቅዱስ ጊዮርጊስ መግለጫ ምን ተባለ?

በዛሬው ዕለት ቡድኑን የተቀላቀሉ አዳዲስ ተጫዋቾችን ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ላይ የተነሱ አንኳር ሀሳቦችን እንደሚከተለው ይዘን…

ለታሪካዊው አሰልጣኝ የዕውቅና መርሐግብር ሊዘጋጅ ነው

ሀገራችንን ከ31 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ያበቁት አንጋፋው አሰልጣኝ የምስጋና እና የዕውቅና መርሐግብር ሊደረግላቸው ነው። “ለሀገራችን…

አንድ ተጫዋች ከነገው ጨዋታ ውጭ ሆኗል

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ ከመልሱ ጨዋታ በፊት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አንድ ተጫዋች ከጨዋታው ውጭ እንደሆነ ገልፀዋል በ2027…

የፌዴሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አስተዳደራዊ ጉዳይ በተመለከት ምን አሉ?

👉  “ፍቃድ የተሰጠው ለአንድ ጨዋታ ብቻ ነው።” 👉 “የካፍ ገምጋሚ አካል ግብረ መልስ ተስፋ አስቆራጭ ነበር።”…