ኢትዮጵያ ቡና የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል

ኢትዮጵያን በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ለመወከል በ46 ቡድኖች መካከል ሲካሄድ በነበረው የኢትዮጵያ ዋንጫ ቡናማዎቹ የጦና ንቦቹን 2ለ1 በማሸነፍ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | የፍጻሜ ተፋላሚዎች ተለይተዋል

ቡናማዎቹ ኃይቆቹን 2ለ0 በመርታት ወደ ፍጻሜው ማለፋቸውን አረጋግጠዋል። 9፡00 ላይ በኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ቴዎድሮስ ምትኩ ፊሽካ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች

ኃይቆቹ እና ቡናማዎቹ ወደ ፍጻሜው ለማለፍ የሚያደርጉትን ተጠባቂ ጨዋታ የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። ሀዋሳ ከተማ ከ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ወላይታ ድቻ ወደ ፍጻሜው ተሸጋግሯል

በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ የጦና ንቦቹ ኢትዮጵያ መድንን 1ለ0 በማሸነፍ ወደ ፍጻሜ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል። ቀን…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች

ወደ ፍጻሜው የሚያልፈውን ቡድን የሚለየው የግማሽ ፍጻሜ ቀዳሚ ጨዋታ አስመልክተን ያሰናዳናቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ወላይታ ድቻ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | አራቱ የግማሽ ፍጻሜ ተፋላሚዎች ሙሉ ለሙሉ ተለይተዋል

በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ አርባምንጭ ከተማን የገጠመው ሀዋሳ ከተማ 2ለ0 በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን መቀላቀሉን አረጋግጧል። በኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች

ወደ ግማሽ ፍፃሜው የሚያልፍ የመጨረሻው ክለብ የሚለይ ጨዋታ የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። የከፍተኛ ሊጉ መሪ አርባምንጭ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ኢትዮጵያ ቡና በአሳማኝ ብቃት ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅሏል

በዛሬው የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ መርሃግብር ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን በሰፊ የግብ ልዩነት በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜውን…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች

የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ነገም ይቀጥላሉ ፤ ፋሲል ከነማና ኢትዮጵያ ቡና ወደ ግማሽ ፍፃሜው ለማለፍ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ወላይታ ድቻ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅሏል

የጦና ንቦቹ ፈረሰኞቹን 2ለ1 በመርታት ግማሽ ፍጻሜውን የተቀላቀሉ ሁለተኛ ቡድን ሆነዋል። በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ሁለተኛ…