ኢትዮጵያ ቡና ከ ወላይታ ድቻ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

እሁድ የካቲት 15 ቀን 2012
FT’ ኢትዮጵያ ቡና 3-1 ወላይታ ድቻ
66′ ሀብታሙ ታደሰ
80′ ውብሸት ዓለማየሁ (ራስ ላይ)
83′ አቡበከርናስር

32′ ባዬ ገዛኸኝ
ቅያሪዎች
63′ ያሬድ / ፀጋዬ ብ
ካርዶች
27′ ሀብታሙ ታደሰ 50′ አንተነህ ጉግሳ
53′ ውብሸት ዓለማየሁ

አሰላለፍ
ኢትዮጵያ ቡና ወላይታ ድቻ
1 ተ/ማርያም ሻንቆ
13 አህመድ ረሺድ (አ)
2 ፈቱዲን ጀማል
4 ወንድሜነህ ደረጀ
11 አስየሥራት ቱንጆ
6 ዓለምአንተ ካሳ
3 ፍ/የሱስ ተ/ብርሃን
5 ታፈሰ ሰለሞን
7 ሚኪያስ መኮንን
44 ሀብታሙ ታደሰ
10 አቡበከር ናስር
1 መክብብ ደገፉ
22 ፀጋዬ አበራ
26 አንተነህ ጉግሳ
23 ውብሸት ዓለማየሁ
9 ያሬድ ዳዊት
27 ተስፋዬ አለባቸው
20 በረከት ወልዴ
8 እድሪስ ሰዒድ
17 እዮብ ዓለማየሁ
25 ቸርነት ጉግሳ
10 ባዬ ገዛኸኝ (አ)

ተጠባባቂዎች ተጠባባቂዎች
99 በረከት አማረ
16 እንዳለ ደባልቄ
19 ተመስገን ካስትሮ
18 ኃይሌ ገ/ተንሳይ
9 አዲስ ፍሰሀ
17 አቤል ከበደ
15 ሬድዋን ናስር
12 መኳንንት አሸናፊ
18 ነጋሽ ታደሰ
16 ተመስገን ታምራት
6 ሙባረክ ሽኩር
7 ዘላለም ኢሳያስ
29 ቢኒያም ፍቅሩ
4 ፀጋዬ ብርሃኑ
ዳኞች
ዋና ዳኛ – አማኑኤል ኃይለሥላሴ

1ኛ ረዳት – ሽመልስ ሁሴን

2ኛ ረዳት – አትንኩት አቦሀይ

4ኛ ዳኛ – አሸብር ሰቦቃ

ውድድር | ፕሪምየር ሊግ 15ኛ ሳምንት
ቦታ | አዲስ አበባ
ሰዓት | 9:00