ጉዳት ባስተናገደው ያሬድ ካሳዬ ምትክ ሌላኛው የመስመር ተከላካይ የዋልያዎቹን ስብስብ ተቀላቅሏል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ…
ዳንኤል መስፍን
የዋልያዎቹ ተጫዋች በጉዳት ምክንያት ከስብስቡ ውጭ ሆነ
ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አንድ ተጫዋች ከዓለም ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታዎች ውጭ ሆነ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጊኒ ቢሳው…
ቻምፒዮኖቹ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሰዋል
ወሳኙን የግብ ዘባቸውን በጉዳት ያጡት ኢትዮጵያ መድኖች ግብ ጠባቂ ለማስፈረም መቃረባቸው ታውቋል። በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ የመጀመርያ…
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ቶጓዊ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማማ
በአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የሚመሩት ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። በዝውውር መስኮቱ በረከት ወልደዮሐንስ፣ ቤዛ…
ዋልያዎቹ ለአንድ ግብ ጠባቂ ጥሪ አቅርበዋል
አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ አቡበከር ኑራ ጉዳት ማስተናገዱን ተከትሎ በምትኩ አንድ ግብ ጠባቂ ጠርተዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን…
የግብ ዘቡ አቡበከር ኑረ ምን አጋጠመው
ኢትዮጵያ መድን በድምር ውጤት ወደ ቀጣዮ ዙር ማለፉን ባረጋገጠበት ጨዋታ ግብ ጠባቂው አቡበከር ኑራ ጉዳት አስተናግዷል።…
ነገሌ አርሲዎች አማካዩን አስፈረሙ
ሸገር ከተማን ለመቀላቀል ተስማምቶ የነበረው አማካይ ወደ ሌላው አዲስ አዳጊ አመራ። የቅድም ውድድር ዝግጅታቸውን በባቱ ከተማ…
ዐፄዎቹ ከግብ ዘባቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል
ያለፉትን ስድስት ወራት ከፋሲል ከነማ ጋር ቆይታ የነበረው ግብ ጠባቂ በስምምነት መለያየቱ ተሰምቷል። በ2017 የውድድር ዘመን…
ሙጂብ ቃሲም ወደ ቀድሞ ክለቡ ለመመለስ ተስማምቷል
ያለፉትን ዓመታት በባህር ዳር ከተማ ቆይታ ያደረገው ሁለገቡ ተጫዋች የቀድሞ ክለቡን ለመቀላቀል ተስማምቷል። የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን…
አዳማ ከተማዎች በንቁ ተሳትፏቸው ቀጥለዋል
ሁለገቡ ጋናዊ ወደ አዳማ ከተማ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። በዝውውር መስኮቱ በርከት ያሉ ተጫዋቾች ለማስፈረም እንዲሁም የነባር…

