ምድብ ሀ
ቅዳሜ ሰኔ 11 ቀን 2008
09፡00 ወልድያ ከ መቐለ ከተማ (ወልድያ)
09፡00 አማራ ውሃ ስራ ከ አክሱም ከተማ (ባህርዳር)
09፡00 ኢትዮጵያ መድን ከ ሰሜንሸዋ ደብረብርሃን (መድን ሜዳ)
09፡00 ቡራዩ ከተማ ከ ወሎ ኮምቦልቻ (ቡራዩ)
09፡00 ሰበታ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት (ሰበታ)
እሁድ ሰኔ 12 ቀን 2008
09፡00 ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከ ባህርዳር ከተማ (አዲግራት)
ማክሰኞ ሰኔ 14 ቀን 2008
09፡00 ፋሲል ከተማ ከ ሱሉልታ ከተማ (ጎንደር)
10፡00 አዲስ አበባ ፖሊስ ከ ሙገር ሲሚንቶ (አበበ ቢቂላ)
ምድብ ለ
አርብ ሰኔ 10 ቀን 2008
ፌዴራል ፖሊስ 1-0 ጂንካ ከተማ
ሊቁ ታደሰ
ቅዳሜ ሰኔ 11 ቀን 2008
08፡00 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ ጅማ ከተማ (አበበ ቢቂላ)
09፡00 ወራቤ ከተማ ከ ሻሸመኔ ከተማ (ወራቤ)
09፡00 አርሲ ነገሌ ከ ድሬዳዋ ፖሊስ (አርሲ ነገሌ)
10፡00 ናሽናል ሴሜንት ከ ባቱ ከተማ (ድሬዳዋ)
ማክሰኞ ሰኔ 14 ቀን 2008
09፡00 ጅማ አባ ቡና ከ ነቀምት ከተማ (ጅማ)
ረቡዕ ሰኔ 15 ቀን 2008
09፡00 ሀላባ ከተማ ከ አዲስ አበባ ከተማ (ሀላባ)
09፡00 ነገሌ ቦረና ከ ደቡብ ፖሊስ (ነገሌ ቦረና)
የ20ኛ ሳምንት የዛሬ ጨዋታ ውጤት
ደቡብ ፖሊስ 1-1 ሀላባ ከተማ
ሀብታሙ ገዛኸኝ | አበበ ታደሰ