ባለፉት ዓመታት በመቻል ቆይታ የነበረው አማካይ ወደ ሽረ ምድረ ገነት አመራ። አሰልጣኝ ዳኒኤል ፀሐዬን በዋና አሰልጣኝነት…
ማቲያስ ኃይለማርያም
ሽረ ምድረገነት ወደ ዝውውሩ ገብቷል
ሽረ ምድረገነት በዝውውር መስኮቱ የመጀመሪያ ፈራሚዎቹን አግኝቷል። ቀደም ብሎ አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐየን በዋና አሰልጣኝነት ቀጥሮ እስካሁን…
ምዓም አናብስት የፊት መስመር ተጫዋቹን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል
በስሑል ሽረ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ምዓም አናብስት ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል። በ2018 የውድድር ዓመት ቡድናቸውን ለማጠናከር…
ወልዋሎዎች የሦስት ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ተስማሙ
ቢጫዎቹ የወጣት ተጫዋቾቹን ውል ለማራዘም ተስማምተዋል። አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን ቀጥረው ፍሬው ሰለሞን፣ በየነ ባንጃው፣ ኢብራሂም መሐመድ…
ምዓም አናብስት የመሀል ተከላካዩን የግላቸው ለማድረግ ተቃርበዋል
ቁመታሙ ተከላካይ ከስድስት ዓመታት የሲዳማ ቡና ቆይታ በኃላ መቐለ 70 እንደርታን ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል ባለፉት ቀናት…
ያሬድ ብርሃኑ ወደ ዐፄዎቹ ለማምራት ከጫፍ ደርሷል
ፋሲል ከነማዎች የፊት መስመር ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማምተዋል። ቀደም ብለው ግብ ጠባቂው ሞየስ ፖዎቲ እና ሁለገቡ ናትናኤል…
ምዓም አናብስት ተከላካይ አማካዩን ለማስፈረም ተስማምተዋል
ባለፉት ዓመታት በሀምራዊ ለባሾቹ ቤት ቆይታ የነበረው አማካይ ወደ መቐለ 70 እንደርታ ለማምራት ተቃርቧል። በአሰልጣኝ ጌታቸው…
ምዓም አናብስት ተከላካዮቹን ለማስፈረም ከጫፍ ደርሰዋል
መቐለ 70 እንደርታዎች ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። ከቀናት በፊት ወደ ዝውውሩ በመግባት ሱሌይማን ሐሚድን ለማስፈረም…
ነብሮቹ የተከላካያቸውን ውል ለማራዘም ተስማሙ
አይቮርያኑ ከነብሮቹ ጋር ለመቆየት ከስምምነት ደርሷል። ቀደም ብለው አሰልጣኝ ካሊድ መሐመድን በዋና አሰልጣኝነት በመቅጠር አሸናፊ ኤልያስ፣…
ቢጫዎቹ አማካዩን ለማስፈረም ከስምምነት ደረሱ
ባለፈው የውድድር ዓመት ከስሑል ሽረ ጋር ቆይታ የነበረው አማካይ ወደ ወልዋሎ ለማምራት ተስማማ። አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን…

