የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ 2ኛ ዙር በዚህ ሳምንት ተጀምሯል

የ2008 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ 2ኛ ዙር በሳምንቱ መጨረሻ ተጀምሯል፡፡ በዚህ ሳምንት የተደረጉትን ጨዋታዎች እና የደረጃ ሰንጠረዦች ከዚህ በታች ይመልከቱ፡-

ሰሜን ምዕራብ ዞን ምድብ ለ (6ኛ ሳምንት)

እሁድ ሚያዝያ 16 ቀን 2008

ሰሎዳ አድዋ 4-0 ሽረ እንዳስላሴ (አድዋ)

ደሴ ከተማ 1-0 ዋልታ ፖሊስ (ደሴ)

ትግራይ ውሃ ስራ 1-1 ላስታ ላሊበላ (ውቅሮ)
image

 
ሰሜን ምዕራብ ዞን ምድብ ሀ (8ኛ ሳምንት)

እሁድ ሚያዝያ 16 ቀን 2008

ዳሞት ከተማ 1-2 አምባ ጊዮርጊስ (ፍኖተ ሰላም)

አማራ ፖሊስ 1-1 ጎጃም ደብረማርቆስ (ባህርዳር)

አዊ እምፒልታቅ 1-2 ዳባት ከተማ (እንጅባራ)

አራፊ ቡድን – ደባርቅ
image

 
ማዕከላዊ ዞን ምድብ ለ (8ኛ ሳምንት)

እሁድ ሚያዝያ 16 ቀን 2008

አምቦ ከተማ 7-2 ሆለታ ከተማ (አምቦ)

ጨፌ ዶንሳ 0-1 ወሊሶ ከተማ (ጨፌ ዶንሳ)

ወልቂጤ ከተማ 2-0 አዲስ ከተማ ክ/ከተማ (ወልቂጤ)

ማክሰኞ ሚያዝያ 18 ቀን 2008

ቦሌ ገርጂ ዩኒየን 0-3 አራዳ ክ/ከተማ (አበበ ቢቂላ)
image

 
ደቡብ ምዕራብ ዞን ምድብ ለ (10ኛ ሳምንት)

እሁድ ሚያዝያ 16 ቀን 2008

አምበሪቾ 1-0 ዲላ ከተማ (አምበሪቾ)

ቡሌ ሆራ 1-0 ጋርዱላ (ቡሌ ሆራ)

ጎፋ ባሬንቾ 0-0 ወላይታ ሶዶ (ጎፋ)

ጎባ ከተማ 1-1 ኮንሶ ኒውዮርክ (ጎባ)

አራፊ ቡድን – ሮቤ ከተማ
image

 
መካከለኛ ዞን ምድብ ሀ (10ኛ ሳምንት)

እሁድ ሚያዝያ 16 ቀን 2008

ቱሉ ቦሎ 1-0 መቂ ከተማ (ቱሉ ቦሎ)

ለገጣፎ ከተማ ከ ቡታጅራ ከተማ (ለገጣፎ)
-በርካታ የቡታጅራ ተጫዋቾች ህመም ላይ እንደሆኑ ማስረጃ በማቅረባቸው ጨዋታው ለሌላ ጊዜ ተራዝሟል፡፡

ማክሰኞ ሚያዝያ 18 ቀን 2008

ቦሌ ክ/ከተማ 4-1 ዱከም ከተማ (አበበ ቢቂላ)

የካ ክ/ከተማ 0-1 ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ (አበበ ቢቂላ)
-አራፊ ቡድን – ልደታ ክ/ከተማ
image

 
ምስራቅ ዞን (8ኛ ሳምንት)
እሁድ ሚያዝያ 16 ቀን 2008

ሞጆ ከተማ 2-2 ሐረር ሲቲ (ሞጆ)

መተሃራ ስኳር 5-0 ኢትዮ ሶማሌ ፖሊስ (መተሃራ)

ዓሊ ሐብቴ ጋራዥ 2-4 ወንጂ ስኳር (ድሬዳዋ)

ካሊ ጅግጅጋ ከ ቢሾፍቱ ከተማ (ጅግጅጋ)
የቢሾፍቱ ከተማ አባላት ወደ ጅግጅጋ ሲያመሩ የመኪና አደጋ የደረሰባቸው በመሆኑ ጨዋታው ለሌላ ጊዜ ተላልፏል፡፡
image

 

ደቡብ ምዕራብ ዞን ሀ (6ኛ ሳምንት)

ጋምቤላ ከተማ ከ ዩኒቲ ጋምቤላ (ጋምቤላ)

አሶሳ ከተማ ከ ከፋ ቡና (አሶሳ)

ዩኒቲ ጋምቤላ ከ ሚዛን አማን (ጋምቤላ)

–በዚህ ምድብ ሊደረጉ የነበሩ ጨዋታዎች በጋምቤላ ክልል ባለው ወቅታዊ አለመረጋጋት ምክንያት አልተደረጉም፡፡ ይህ ምድብ 1ኛው ዙር ሲጠናቀቅ የነበረው የደረጃ ሰንጠረዥ ይህን ይመስላል፡-
image

 

የቀለማት መግለጫ

ሰማያዊ ፡ ወደ ማጠቃለያ ውድድር በቀጥታ ለመግባት በሚረዳ ቦታ ላይ የተቀመጡ ቡድኖች

አረንጓዴ ፡ በጥሩ 3ኝነት ለመግባት የሚረዳ ደረጃ ላይ የሚገኙ ቡድኖች

ቀይ ፡ ወደ ክልል ሊጎች ለመውረድ በሚያስገድድ ደረጃ ላይ የሚገኙ ቡድኖች

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *