ከፍተኛ ሊግ፡ ባህርዳር ከተማ ከሜዳው ውጪ ሙገር ሲሚንቶን አሸንፏል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ተስተካካይ ጨዋታዎች መደረጋቸውን ቀጥለዋል፡፡ ነገ ሊደረግ የነበረው የሙገር ሲሚንቶ እና ባህርዳር ጨዋታ ዛሬ ተደርጎ ባህርዳር ከተማ 1-0 አሸንፏል፡፡

መድን ሜዳ ላይ በተደረገው ጨዋታ የባህርዳር ከተማን የድል ግብ የቀድሞው የዳሽን ቢራ አጥቂ ፍጹም ደስይበለው ከመረብ አሳርፏል፡፡

PicsArt_1462025352574

የተስተካካይ ጨዋታዎች ውጤቶች እና ቀጣይ ተስተካካይ ጨዋታዎች

አርብ ሚያዝያ 14 ቀን 2008

ነቀምት ከተማ 0-0 ነገሌቦረና (ነቀምት)

(የ8ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ)

13ኛ ሳምንት

ማክሰኞ ሚያዝያ 18 ቀን 2008

ደቡብ ፖሊስ 4-0 አአ ከተማ (ሀዋሳ)

አክሱም ከተማ 0-0 ሙገር ሲሚንቶ (አክሱም)

ረቡዕ ሚያዝያ 19 ቀን 2008

ነገሌ ቦረና 1-3 ጅማ አባ ቡና (ነገሌ ቦረና)

14ኛ ሳምንት

ቅዳሜ ሚያዝያ 22 ቀን 2008

09:00 ሙገር ሲሚንቶ 0-1 ባህርዳር ከተማ (መድን ሜዳ)

እሁድ ሚያዝያ 23 ቀን 2008

09:00 ሻሸመኔ ከተማ ከ አአ ከተማ (ሻሸመኔ)

እሁድ ሚያዝያ 30 ቀን 2008

09:00 ጅማ አባ ቡና ከ አአ ዩኒቨርሲቲ (ጅማ)

 

15ኛ ሳምንት

ማክሰኞ ሚያዝያ 25 ቀን 2008

09:00 አርሲ ነገሌ ከ ጅማ አባ ቡና (አርሲ ነገሌ)

አርብ ሚያዝያ 28 ቀን 2008

09:00 አአ ከተማ ከ ነቀምት ከተማ (አበበ ቢቂላ)

09:00 ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን ከ ሙገር ሲሚንቶ (ደብረብርሃን)

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *