የኢትዮጵያ እግርኳስ ድምፅ !
የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን በማዳጋስካር አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የአፍሪካ ከ17 አመት በታች ዋንጫ የማጣርያ ጨዋታውን ከግብፅ ጋር ያደርጋል፡፡
በአሰልጣኝ አጥናፉ አለሙ የሚመራው ብሄራዊ ቡድኑ በኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የሚጫወቱ 40 ተጫዋቾችን ያካተተ ምርጫ አድርጓል፡፡
የስም ዝርዝሩ ይህንን ይመስላል፡-
Your email address will not be published. Required fields are marked *
Comment *
Name *
Email *
Website
Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment.