ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአአ ተስፋ ሊግ ቻምፒዮን መሆኑን አረጋገጠ

የአዲስ አበባ ተስፋ ሊግ 19ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ቅዳሜ እና እሁድ ተደርገው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቻምፒዮንነቱን ያረጋገጠበትን ድል አስመዝግቧል፡፡

ትላንት ወጣቶች አካዳሚን የገጠመው ንግድ ባንክ 4-1 ያሸነፈ ሲሆን ተከታዩ ቅዱስ ጊዮርጊስ በመከላከያ መሸነፉን ተከትሎ ንግድ ባንክ 2 ጨዋታ እየቀረው የ2008 የውድድረ ዘመን ቻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል፡፡

የ19ኛ ሳምንት ውጤቶች
ቅዳሜ ግንቦት 27 ቀን 2008

ኢትዮጵያ መድን 3-0 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-1 መከላከያ
ሙገር ሲሚንቶ 1-0 ሰውነት ቢሻው

እሁድ ግንቦት 28 ቀን 2008

አዳማ ከተማ 1-0 ደደቢት
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 4-1 ወጣቶች አካዳሚ

PicsArt_1465197114561

– ኢትዮጵያ ቡና በዚህ ሳምንት አራፊ ነው፡፡

– ሊጠናቀቅ 3 ሳምንት ብቻ ቀርቶታል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *