እሁድ ግንቦት 28 ቀን 2008
አፍሮ ፅዮን 3-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 0-1 መከላከያ
ደደቢት 1-1 ኢትዮጵያ ቡና
ረቡዕ ሰኔ 1 ቀን 2008
ኤሌክትሪክ 2-0 ኢ/ወ/ስ አካዳሚ
አአ ከተማ 0-0 ሐረር ሲቲ
ካስፈለገዎ | የደቡብ – ምስራቅ ዞን ተጠናቋል
ማስታወሻ
– የጥሎ ማለፍ ውድድር ከሰኔ አጋማሽ ጀምሮ ውድድር ለማድረግ ታስቧል፡፡
– የደቡብ-ምስራቅ ዞን ሲጠናቀቅ የመካከለኛ ዞን ሊጠናቀቅ 2 ሳምንታት ይቀረዋል፡፡
– የማጠቃለያ ወድድሩ በ10 ክለቦች መካከል ይደረጋል፡፡ ከመካከለኛው 6 ፣ ከደቡብ-ምስራቅ 4 ክለቦች ተሳታፊ ይሆናሉ፡፡
– ከመካከለኛው ዞን 4 ቡድኖች (ደደቢት ፣ ንግድ ባንክ ፣ ሐረር ሲቲ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ) ለማጠቃለያው ውድድር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል፡፡
– የደቡብ-ምስራቅ ዞን ተሳታፊ የሆኑት ሁሉም ክለቦች ወደ ማጠቃለያ ውድድሩ ያልፋሉ፡፡
– የማጠቃለያ ውድድሩ በአዳማ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡