የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ መካከለኛ – ሰሜን ዞን 2ኛ ዙር ነገ ይጀመራል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2ኛ ዙር ነገ በሚደረግ አንድ ጨዋታ ይጀመራል፡፡ የ12ኛ ሳምንት ጨዋታዎችም እስከ ማክሰኞ ይደረጋሉ፡፡

የ12ኛ ሳምንት ፕሮግራም ይህንን ይመስላል፡-

ቅዳሜ ሚያዝያ 8 ቀን 2008

09፡00 ኤሌክትሪክ ከ ዳሽን ቢራ

ሰኞ ሚያዝያ 10 ቀን 2008

09፡00 መከላከያ ከ ቅድስት ማርያም ዩ.

11፡30 እቴጌ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ

ማክሰኞ ሚያዝያ 11 ቀን 2008

09፡00 ኢትዮጵያ ቡና ከ ልደታ ክ/ከተማ

11፡30 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ደደቢት

-ሙገር ሲሚንቶ በዚህ ሳምንት አራፊ ቡድን ነው፡፡

-ሁሉም ጨዋታዎች አዲስ አበባ ስታድየም ላይ ይደረጋሉ፡፡

-የምስራቅ-ደቡብ ዞን 2ኛ ዙር በቀጣይ ሳምንት ሚያዝያ 16 ይጀመራል፡፡

picsart_1460201359361.jpg

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *