የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት – ቀጥታ የፅሁፍ ዘገባ

ሁሉም የ09:00 ጨዋታዎች ናቸው

ተጠናቀቀ ፡ ኢትዮጵያ ቡና 1-0 መከላከያ (አአ ስታድየም)
52′ ያቡን ዊልያም (ፍቅም)

ተጠናቀቀ ፡ ዳሽን ቢራ 4-0 ሀዲያ ሆሳዕና (ጎንደር)
22′ የተሻ ግዛው, 27′ 47′ 75′ ኤዶም ሆሶሮውቪ

ተጠናቀቀ ፡ ሀዋሳ ከተማ 2-0 ድሬዳዋ ከተማ (ሀዋሳ)
5′ አስቻለው ግርማ, 30′ ደስታ ዮሃንስ

ተጠናቀቀ ፡ ሲዳማ ቡና 0-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ (ይርጋለም)
36′ ሳላዲን ሰኢድ

ተጠናቀቀ ፡ አርባምንጭ ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ (አርባምንጭ)

ጎንደር ፡ አሰልጣኝ ጥላሁን ቡድኑን ከህዝብ ጋር ተቀምጠው ይመራሉ፡፡ ጥላሁን የሀዲያ ሆሳዕና አሰልጣኝ ተደርጎ ቢሾሙም ጉዳያቸው ባለማለቁ ምክንያት በአሰልጣኞች መቀመጫ ላይ መቀመጥ አልቻሉም፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *