ከፍተኛ ሊግ ፡ ጅማ አባ ቡና መሪነቱን ያሰፋበትን ድል አስመዝግቧል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ተስተካካይ ጨዋታዎች መካሄዳቸውን ቀጥለዋል፡፡ ዛሬ ወደ ነገሌ ቦረና የተጓዘው ጅማ አባ ቡና 3-1 በማሸነፍ ከተከታዩ አአ ከተማ ያለውን ርቀት ወደ 4 ከፍ አድርጓል፡፡

ለጅማ አባ ቡና የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች አጥቂ የሆነው አሜ መሃመድ 2 ግቦች ሲያስቆጥር ኪዳኔ አሰፋ አንድ አስቆጥሯል፡፡ ለነገሌ ቦረና ደግሞ ዳግም በቀለ በፍፁም ቅጣት ምት አስቆጥሯል፡፡

PicsArt_1461771013523

የተስተካካይ ጨዋታዎች ውጤቶች እና ቀጣይ ተስተካካይ ጨዋታዎች

አርብ ሚያዝያ 14 ቀን 2008
ነቀምት ከተማ 0-0 ነገሌቦረና (ነቀምት)
(የ8ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ)

13ኛ ሳምንት
ማክሰኞ ሚያዝያ 18 ቀን 2008

ደቡብ ፖሊስ 4-0 አአ ከተማ (ሀዋሳ)
አክሱም ከተማ 0-0 ሙገር ሲሚንቶ (አክሱም)

ረቡዕ ሚያዝያ 19 ቀን 2008
ነገሌ ቦረና 1-3 ጅማ አባ ቡና (ነገሌ ቦረና)

14ኛ ሳምንት
እሁድ ሚያዝያ 23 ቀን 2008
09:00
ሻሸመኔ ከተማ ከ አአ ከተማ (ሻሸመኔ)
09:00 ሙገር ሲሚንቶ ከ ባህርዳር ከተማ (መድን ሜዳ)

እሁድ ሚያዝያ 30 ቀን 2008
09:00 ጅማ አባ ቡና ከ አአ ዩኒቨርሲቲ (ጅማ)

15ኛ ሳምንት
ማክሰኞ ሚያዝያ 25 ቀን 2008
09:00
አርሲ ነገሌ ከ ጅማ አባ ቡና (አርሲ ነገሌ)
አርብ ሚያዝያ 28 ቀን 2008
09:00
አአ ከተማ ከ ነቀምት ከተማ (አበበ ቢቂላ)
09:00 ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን ከ ሙገር ሲሚንቶ (ደብረብርሃን)

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *