ኢትዮጵያ በፊፋ የሃገራት ደረጃ ባለፈው ወር በነበረችበት 123ኛ ደረጃ ተቀምጣለች

አለም አቀፉ የእግርኳስ የበላይ አካል ፊፋ በሚያወጣው ወርሃዊ የሃገራት ደረጃ ኢትዮጵያ ካለፈው ወር መሻሻልም ሆነ መውረድ ሳታሳይ ባለችበት 123ኛ ላይ ተቀምጣለች፡፡
በአፕሪል ወር ኢንተርናሸናል ጨዋታዎች አለመኖራቸው በወርሃዊ ደረጃው ላይ የጎላ ለውጥ እንዳይኖር አድርጓል፡፡ ኢትዮጵያም በወሩ ምንም ኢንተርናሽናል ጨዋታ አላደረገችም፡፡
image

የአፍሪካ ሃገራት ደረጃ (በቅንፍ የተቀመጠው የአለም ሃገራት ደረጃቸው ነው)
1. አልጄርያ  (33)
2. ኮት ዲቯር  (34)
3. ጋና  (38)
4. ሴኔጋል (43)
5. ግብፅ (44)
6. ኬፕ ቬርዲ (47)
6. ቱኒዚያ (47)
8. ኮንጎ ዲ.ሪ. (51)
9. ጊኒ (58)
10. ኮንጎ ብራዛቪል (59)
38. ኢትዮጵያ (123)

የአለም ሃገራት ደረጃ
1 አርጀንቲና
2 ቤልጅየም
3 ቺሊ
4 ኮሎምቢያ
5 ጀርመን
6 ስፔን
7 ብራዚል
8 ፖርቱጋል
9 ኡራጓይ
10 እንግሊዝ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *