ሀ-17 ፕሪሚየር ሊግ ፡ ውጤቶች ፣ ሰንጠረዦች እና የቀጣይ ጨዋታዎች ፕሮግራም

 

መካከለኛ ዞን

የ11ኛ ሳምንት ውጤቶች

ቅዳሜ ሚያዝያ 22 ቀን 2008

ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-0 ኢ/ወ/ስ አካዳሚ
አዲስ አበባ ከተማ 1-2 ደደቢት
ሐረር ሲቲ 1-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ረቡዕ ሚያዝያ 26 ቀን 2008

ኤሌክትሪክ 1-2 ኢትዮጵያ ቡና
አፍሮ ጽዮን 3-4 መከላከያ

PicsArt_1462456787035

የ12ኛ ሳምንት ፕሮግራም

ቅዳሜ ሚያዝያ 29 ቀን 2008

03፡00 ኢ/ወ/ስ/አካዳሚ ከ አፍሮ ጽዮን (መድን ሜዳ ፣ ቃሊቲ)
05፡00 ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀረር (መድን ሜዳ ፣ ቃሊቲ)

እሁድ ሚያዝያ 30 ቀን 2008

8፡00 መከላከያ ከ አአ ከተማ (ባንክ ሜዳ ፣ ሲኤምሲ)
10፡00 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (ባንክ ሜዳ ፣ ሲኤምሲ)

ረቡዕ ግንቦት 03 ቀን 2008

09፡00 ደደቢት ከ ኤሌክትሪክ (ኤሌክትሪክ ሜዳ ፣ ጎፋ)

 

 

ደቡብ-ምስራቅ ዞን

የ6ኛ ሳምንት ፕሮግራም (የ2ኛ ዙር የመጀመርያ ጨዋታ)

እሁድ ሚያዝያ 30 ቀን 2008

10:00 ሀዋሳ ከተማ ከ አዳማ ከተማ (ሀዋሳ)
10:00 ሲዳማ ቡና ከ ወላይታ ድቻ (ይርጋለም)

image

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *