የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 9ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ እና እሁድ ይደረጋሉ

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 9ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ እና እሁድ ይደረጋሉ

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 9ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ እና እሁድ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይቀጥላል፡፡ የሳምንቱ ፕሮግራም ይህንን ይመስላል፡-

ምድብ ሀ

ቅዳሜ የካቲት 27 ቀን 2008 

10፡00 አአ ፖሊስ ከ መቐለ ከተማ (አበበ ቢቂላ)

እሁድ የካቲት 28 ቀን 2008

09:00 ሰበታ ከተማ ከ ፋሲል ከተማ (ሰበታ)

09:00 ቡራዩ ከተማ ከ ሱሉልታ ከተማ (ቡራዩ)

09:00 ኢትዮጵያ መድን ከ ሙገር ሲሚንቶ (መድን ሜዳ)

09:00 ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከ ውሃ ስፖርት (አዲግራት)

09:00 አማራ ውሃ ስራ ከ ወሎ ኮምቦልቻ (ባህርዳር)

09:00 ወልድያ ከ ሰሜንሸዋ ደብረብርሃን (መልካቆሌ)

09:00 አክሱም ከተማ ከ ባህርዳር ከተማ (አክሱም)

2222

ምድብ ለ

ቅዳሜ የካቲት 27 ቀን 2008

09:00 ድሬዳዋ ፖሊስ ከ ጅማ ከተማ (ድሬዳዋ)

እሁድ የካቲት 28 ቀን 2008

07:00 ፌዴራል ፖሊስ ከ ሻሸመኔ ከተማ (አበበ ቢቂላ)

09:00 ጅማ አባ ቡና ከ ናሽናል ሴሚንት (ጅማ)

09:00 ሀላባ ከተማ ከ ባቱ ከተማ (ሀላባ)

09:00 ነገሌ ቦረና ከ ጅንካ ከተማ (ነገሌ ቦረና)

09:00 አአ ዩኒቨርሲቲ ከ ነቀምት ከተማ (አበበ ቢቂላ)

09:00 አርሲ ነገሌ ከ አአ ከተማ (አርሲ ነገሌ)

09:00 ወራቤ ከተማ ከ ደቡብ ፖሊስ (ወራቤ)

111itled

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *