ከ17 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ውጤቶች ፣ ቀጣይ ጨዋታዎች እና የደረጃ ሰንጠረዥ

የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ መካከለኛ ዞን 8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከትላንት ጀምሮ እየተካሄዱ ይገኛሉ፡፡

ትላንት እና ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ደደቢት መሪነቱን ያጠናከረበት ድል ሲያስመዘግብ አፍሮ ፅዮን የውድድር ዘመኑን የመጀመርያ ድል አሳክቷል፡፡

የ8ኛ ሳምንት ውጤቶች እና ቀጣይ ጨዋታዎች እንዲሁም የ9ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ይህንን ይመስላሉ፡-

(የሁሉም የጨዋታ ሰዓት 05:00 ሲሆን ቦታው መድን ሜዳ ነው)

ሰኞ የካቲት 21 ቀን 2008

ኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ 1-2 ደደቢት

ማክሰኞ የካቲት 22 ቀን 2008

አፍሮ ጽዮን 1-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ረቡዕ የካቲት 23 ቀን 2008

ኤሌክትሪክ ከ ሐረር ሲቲ

ሐሙስ የካቲት 24 ቀን 2008

አአ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ

አርብ የካቲት 25 ቀን 2008

መከላከያ ከ ኢትዮጵያ ቡና

 

9ኛ ሳምንት

ሰኞ የካቲት 28 ቀን 2008

ደደቢት ከ መከላከያ

ማክሰኞ የካቲት 29 2008

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ አአ ከተማ

ረቡዕ የካቲት 30 ቀን 2008

ሐረር ሲቲ ከ ኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ

ሐሙስ መጋቢት 1 ቀን 2008

ቅዱስ ጊዮርጊስ ጊዮርጊስ ከ ኤሌክትሪክ

አርብ መጋቢት 2 ቀን 2008

ኢትዮጵያ ቡና ከ አፍሮ ጽዮን

 

Untitled

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *