ሀዋሳ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ – ቀጥታ የፅሁፍ ስርጭት

ሀዋሳ ከተማ 2-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ

54′ ፍርዳወቅ ሲሳይ : 90+2 አስቻለው ግርማ

78′ ደጉ ደበበ

 

ተጠናቀቀ

ጨዋታው በሃዋሳ ከተማ 2-1 አሸናፊነት ተጠናቀቀ

90+4′ የማእዘን ምት ሊሻማ የወጣው ኦዶንካራ የተሻማውን ኳስ በግንባሩ ገጭቶ ቢሞክርም ለትንሽ ወትቶበታል፡፡

*ሮበርት ኦዶንካራ የማእዘን ምት ሊሻማ ወደ ሀዋሳ የግብ ክልል ሄዷል፡፡

soccer-referees-hand-with-red-card-soccer-referees-hand-with-red-card_8376124990+2′ ቀይ ካርድ

ግቧን አመቻችቶ ያቀበለው ደስታ ዮሃንስ ማልያውን አውልቆ በመጨፈሩ 2ኛ ቢጫ ካርድ ተመልክቷል፡፡

 

cb5a1f78247d0a65650169ebbe0e77af8c619332e59a7b232c7d6476799611fb_ original90+1′ ጎልልል!!! ሀዋሳ ከተማ

አስቻለው ግርማ ከደስታ ዮሃንስ የተሻገረለትን ኳስ በግንባሩ በመግጨት ሀዋሳን መሪ አድርጓል፡፡

 

90′ መደበኛው የጨዋታ ክፍለጊዜ ተጠናቆ 4ኛ ዳኛው ተጨማሪ 5 ደቂቃ አሳይተዋል፡፡

84′ አስጨናቂ ሉቃስ የመታው ኳስ ቋሚ ለትሞ ሲመለስ አንተነህ አግኝቶተ አገባው ተብሎ ሲጠበቅ ወደ ውጪ ወጥቶበታል፡፡

index82′ የተጫዋች ለውጥ – ሀዋሳ ከተማ

አንተነህ ተሻገር ገብቶ ፍርዳወቅ ሲሳይ ወጥቷል፡፡

 

card_yellow79′ ቢጫ ካርድ

ተቀይሮ የገባው አቡበከር ሳኒ የማስጠንቀቅያ ካርድ ተመልክቷል፡፡

 

cb5a1f78247d0a65650169ebbe0e77af8c619332e59a7b232c7d6476799611fb_ original78′ ጎልልል!!! ቅዱስ ጊዮርጊስ

በሃይሉ አሰፋ ያሻማውን ቅጣት ምት ደጉ ደበበ በግንባሩ በመግጨት ቅዱስ ጊዮርጊስን አቻ አድርጓል፡፡

 

index72′ የተጫዋች ለውጥ – ቅዱስ ጊዮርጊስ

አቡበከር ሳኒ ገብቶ ራምኬል ሎክ ወጥቷል፡፡

 

card_yellow69′ ቢጫ ካርድ

ደሰታ ዮሃንስ ኳስ አላግባብ አባክኗል በሚል የማስጠንቀቅ ካርድ ተመልክቷል፡፡

index65′ የተጫዋች ለውጥ – ሀዋሳ ከተማ

አስጨናቂ ሉቃስ ገብቶ ሃይማኖት ወርቁ ወጥቷል

 

index63′ የተጫዋች ለውጥ – ቅዱስ ጊዮርጊስ

አይዛክ ኢሴንዴ ወጥቶ ምንተስኖት አዳነ ገብቷል፡፡

 

cb5a1f78247d0a65650169ebbe0e77af8c619332e59a7b232c7d6476799611fb_ original

54′  ጎልልል!!! ሀዋሳ ከተማ

ፍርዳወቅ ሲሳይ ከደስታ ዮሃንስ የተሻገረለትን ኳስ ተጠቅሞ ሀዋሳ ከተማን መሪ አድርጓል፡፡

whistle-512ተጀመረ

ሁለተኛው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ተጀመረ

index

የእረፍት ሰአት ቅያሪ

ተስፋ ኤልያስ ወጥቶ ዮሃንስ ሌሌቦ ገብቷል፡፡

 


ተጠናቀቀ

የመጀመርያው አጋማሽ ካለግብ ተጠናቋል፡፡

45′ የመጀመርያው አጋማሽ መደበኛ ክፍለ ጊዜ ተጠናቆ 4ኛ ዳኛው ተጨማሪ 1 ደቂቃ አሳይተዋል፡፡

32′ ሀዋሳ ከተማዎች ኳሱን በመቆጣጠር ብልጫ ቢያሳዩም ወደ ግብ እድልነት መለወጥ አልቻሉም፡፡

card_yellow27′ ቢጫ ካርድ

አዳነ ግርማ ሃይማኖትን ለመንጠቅ ሃይል ተጠቅሟል በሚል የማስጠንቀቅያ ካርድ ተመልክቷል፡፡

26′ ሀዋሳ ከተማ ጫና ፈጥሮ እተንቀሳቀሰ ነው፡፡ ፍርዳወቅ ሲሳይ እና ሙሉጌታ ምህረት ግብ ለማስቆጠር የሚቀሉ ኳሶችን አምክነዋል፡፡

20′ አስቻለው ከመስመር እየገፋ ወደ መሃል በመግባት የሞከረውን ኳስ ሮበርት ወደ ውጪ አውጥቶታል፡፡

18′ አዳነ ግርማ ከመስምር የተሻገረለትን ኳስ አንድ ተጫዋች በማለፍ ሞክሮ ግብ ጠባቂው አውጥቶበታል፡፡

card_yellow10′ ቢጫ ካርድ

አሉላ ግርማ የማስጠንቀቅያ ካርድ ተመልክቷል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ3 ደቂቃዎች ልዩነት 3 የማስጠንቀቅያ ካርድ ተመዞበታል፡፡

card_yellow10′ ቢጫ ካርድ

በኃይሉ አሰፋ ኳስ በእጁ በመንካቱ አርቢቴር ዘካርያስ ግርማ ቢጫ ካርድ አሳይተውታል፡፡

card_yellow10′ ቢጫ ካርድ

አይዛክ ኢሴንዴ በአስቻለው ግርማ ላይ በሰራው ጥፋት ማስጠንቀቅያ ካርድ ተመልክቷል፡፡

11′ ጨዋታው መልካም እንቅስቃሴ እየታየበት ቢሆንም ሁለቱም ቡድኖች ሃይል ቀላቅለው በመጫወት ላይ ናቸው
፡፡

card_yellow10′ ቢጫ ካርድ

ተስፋ ኤልያስ በአስቻለው ታመነ ላይ በሰራው ጥፋት የመጀመርያውን የማስጠንቀቅያ ካርድ ተመልክቷል

4′ ሙጂብ ቃሲም በግምት ከ40 ሜትር ርቀት አክርሮ የመታውን የቅጣት ምት ሮበርት በጥሩ ሁኔታ ይዞበታል፡፡

2′ ፍርዳወቅ ሲሳይ ከመስመር የተሻገረለትን ኳስ በግንባሩ ገጭቶ ቢሞክርም ወደ ውጪ ወጥቶበታል

whistle-5121′ ጨዋታው ተጀመረ

 

የሀዋሳ ከተማ አሰላለፍ

soccer-4-iconብሪያን ቶቤጎ

ዳንኤል ደርቤ – ሙጂብ ቃሲም – ግርማ በቀለ – ደስታ ዮሃንስ

ተስፋ ኤልያስ – ሙሉጌታ ምህረት – ኃይማኖት ወርቁ

 ኤፍሬም ዘካርያስ – ፍርዳወቅ ሲሳይ – አስቻለው ግርማ

 


 

የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰላለፍ

soccer-4-iconሮበርት ኦዶንግካራ

አይዛክ ኢሴንዴ – ደጉ ደበበ – አስቻለው ታመነ – አበባው ቡታቆ

ምንያህል ተሸመ – ናትናኤል ዘለቀ – አሉላ ግርማ

በኃይሉ አሰፋ – አዳነ ግርማ – ራምኬል ሎክp style=

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *