ሲዳማ ቡና ከ ዳሽን ቢራ – ቀጥታ የጽሁፍ ስርጭት

ሲዳማ ቡና 1-1 ዳሽን ቢራ

6′ ኤሪክ ሙራንዳ

37′ የተሻ ግዛው

ተጠናቀቀ

ጨዋታው 1-1 ተጠናቋል፡፡

90′ መደበኛው የጨዋታ ክፍለጊዜ ተጠናቆ 4ኛ ዳኛው ተጨማሪ 3 ደቂቃ አሳይተዋል፡፡

card_yellow 85′  ቢጫ ካርድ

ምንያህል ይመር የማስጠንቀቅያ ካርድ ተመልክቷል፡፡

index81′ የተጫዋች ለውጥ – ዳሽን ቢራ

የተሸ ግዛው ወጥቶ ኤዶም ሆሶሮውቪ ገብቷል::

 

index80′ የተጫዋች ለውጥ – ሲዳማ ቡና

ላኪ ባሪለዱም ገብቶ ተመስገን ካስትሮ ወጥቷል፡፡

 

ጨዋታው በጣለው ከባድ ዝናብ ታጅቦ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

65′ በሁለተኛው አጋማሽ ዳሽን ቢራ ተጨማሪ ግብ ለማስቆጠር ጫና ፈጥሮ በመጫወት ላይ ይገኛል፡፡ በተክሉ ተስፋዬ እና መስፍን ኪዳኔ አማካኝነት የግብ ሙከራዎችንም አድርጓል፡፡

index60′ የተጫዋች ለውጥ – ዳሽን ቢራ

ተክሉ ተስፋዬ ገብቶ አምሳሉ ጥላሀን ወጥቷል፡፡

 

card_yellow 13′  ቢጫ ካርድ

የተሻ ግዛው እና አንተነህ ተስፋዬ በመጋጨታቸው ለሁለቱም የማስጠንቀቅ ካርድ ተሰጥቷቸዋል፡፡

whistle-512ተጀመረ

ሁለተኛው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ተጀመረ


ተጠናቀቀ

የመጀመርያው አጋማሽ 1-1 ተጠናቋል፡፡

45′ የመጀመርያው አጋማሽ መደበኛ ክፍለ ጊዜ ተጠናቆ 4ኛ ዳኛው ተጨማሪ 2 ደቂቃ አሳይተዋል፡፡

42′ መስፍን ኪዳኔ ዳሽን ቢራን መሪ ሊያደርግበት የሚችልበት አጋጣሚ አግኝቶ ሳይጠቀምበት ቀርቷል፡፡

 

cb5a1f78247d0a65650169ebbe0e77af8c619332e59a7b232c7d6476799611fb_ original37′ ጎልልል!!! ዳሽን ቢራ

ሳሙኤል አለባቸው ያሻገረለትን ኳስ ተጠቅሞ የተሻ ግዛው ዳሽን ቢራን አቻ ያደረገች ግብ አስቆጥሯል፡፡

 

32′ በሁለቱም ቡድኖች መካከል ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ እየታየ ነው፡፡ ይህ ነው የሚባል አስደንጋጭ የግብ ሙከራም አልታየም፡፡

card_yellow13′  ቢጫ ካርድ

አዲስ ግደይ የመጀመርያውን የማስጠንቀቅያ ካርድ ተመልክቷል፡፡

10′ ሱሌማን ካማራ ከርቀት አክርሮ የማታውን ኳስ ግብ ጠባቂው አውጥቶበታል

cb5a1f78247d0a65650169ebbe0e77af8c619332e59a7b232c7d6476799611fb_ original6′ ጎልልል!!! ሲዳማ ቡና

አለማየሁ ወደ ኋላ የመለሰውን ኳስ ኤሪክ ሙራንዳ ደርሶበት በቀጥታ መትቶ ሲዳማ ቡናን ቀዳሚ አድርጓል፡፡

 

whistle-5121′ ጨዋታው ተጀመረ

 


 

የሲዳማ ቡና አሰላለፍ

soccer-4-iconአዱኛ ፀጋዬ

ዘነበ ከበደ – አንተነህ ተስፋዬ – አወል አብደላ – ሳውሬል ኦልሪሽ

አዲስ ግደይ – ሙሉአለም መስፍን –ፍፁም ተፈሪ – ተመስገን ካስትሮ – ወሰኑ ማዜ

ኤሪክ ሙራንዳ

 

 


 

ዳሽን ቢራ አሰላለፍ

soccer-4-iconደረጄ አለሙ

ኪዳኔ ተስፋዬ – አለማየሁ ተሰማ – ያሬድ ባየህ – ሱሌይማን ካማራ

ምንያህል ይመር – አስራት መገርሳ – ሳሙኤል አለባቸው

አምሳሉ ጥላሁን – የተሻ ግዛው – መስፍን ኪዳኔ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *