ከፍተኛ ሊግ 9ኛ ሳምንት : የእሁድ ውሎ በቀጥታ

ተጠናቀቀ

ነቀምት አአ ዩኒቨርሲቲን 3-0 አሸንፏል፡፡

የተጠናቀቁ ጨዋታዎች ውጤቶች

ሰበታ ከተማ 0-1 ፋሲል ከተማ (ሰበታ)

ቡራዩ ከተማ  1-1 ሱሉልታ ከተማ (ቡራዩ)

ኢትዮጵያ መድን 1-0 ሙገር ሲሚንቶ (መድን ሜዳ)

ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ 2-2 ውሃ ስፖርት (አዲግራት)

አማራ ውሃ ስራ 2-0 ወሎ ኮምቦልቻ (ባህርዳር)

ወልድያ 1-0 ሰሜንሸዋ ደብረብርሃን (መልካቆሌ)

አክሱም ከተማ 1-1 ባህርዳር ከተማ (አክሱም)

ጅማ አባ ቡና 2-1 ናሽናል ሴሚንት (ጅማ)

ሀላባ ከተማ 2-0 ባቱ ከተማ (ሀላባ)

ነገሌ ቦረና 1-0 ጅንካ ከተማ (ነገሌ ቦረና)

አርሲ ነገሌ 0-1 አአ ከተማ (አርሲ ነገሌ)

ወራቤ ከተማ 2-1 ደቡብ ፖሊስ (ወራቤ)

 


 

10:45 ጅማ አባ ቡና ግብ አስቆጥሮ አቻ ሆኗል፡፡ አባ ቡና 1-1 ናሽናል ሴሜንት

10:44 በምድብ ለ የደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የሚገኙት አአ አበባ ከተማ እና ጅማ አባ ቡና በሚያደርጓቸው ጨዋታዎች የደረጃ ሰንጠረዡ ላይ ለውጥ ሊያስከትል የሚችል ግብ ተቆጥሯል፡፡ ጅማ አባ ቡና በሜዳው በናሽናል ሴሜንት 1-0 እየተመራ ሲሆን አአ ከተመ፣ አርሲ ነገሌን 1-0 እመራ ይገኛል፡፡

በአአ ዩኒቨርሲቲ እና ነቀምት ከተማ እየተካሄደ ያለው ጨዋታ በነቀምት 1-0 መሪነት የመጀመርያው አጋማሽ ተጠናቋል፡፡


 

የእረፍት ሰአት ውጤቶች

ሰበታ ከተማ 0-1 ፋሲል ከተማ (ሰበታ)

ቡራዩ ከተማ  1-0 ሱሉልታ ከተማ (ቡራዩ)

ኢትዮጵያ መድን 0-0 ሙገር ሲሚንቶ (መድን ሜዳ)

ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ 1-1 ውሃ ስፖርት (አዲግራት)

አማራ ውሃ ስራ 2-0 ወሎ ኮምቦልቻ (ባህርዳር)

ወልድያ 1-0 ሰሜንሸዋ ደብረብርሃን (መልካቆሌ)

አክሱም ከተማ 0-0 ባህርዳር ከተማ (አክሱም)

ጅማ አባ ቡና 0-0 ናሽናል ሴሚንት (ጅማ)

ሀላባ ከተማ 1-0 ባቱ ከተማ (ሀላባ)

ነገሌ ቦረና 0-0 ጅንካ ከተማ (ነገሌ ቦረና)

አአ ዩኒቨርሲቲ 0-0 ነቀምት ከተማ (30′)

አርሲ ነገሌ 0-0 አአ ከተማ (አርሲ ነገሌ)

ወራቤ ከተማ 1-0 ደቡብ ፖሊስ (ወራቤ)


 

ተጠናቀቀ!!!

የፌዴራል ፖሊስ እና የሻሸመኔ ከተማ ጨዋታ በሻሸመኔ 4-3 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡

09:11′ ሻሸመኔ ከተማዎች በተጨማሪ ደቂቃው ግብ አስቆጥረው 4-3 መምራት ጀምረዋል፡፡ ጨዋታው ሊጠናቀቅ የዳኛው ፊሽካ እየተጠበቀ ነው፡፡

09:05 ፌዴራል ፖሊስ ከ ሻሸመኔ 3-3 በሆነ ውጤት ጨዋታ ቀጥለዋል፡፡ ጨዋታው ሊጠናቀቅ እየተቃረበ ነው፡፡

አመዛኞቹ ጨዋታዎች ተጀምረዋል፡፡ በተመሳሳይ 09፡00 የሚደረጉት ጨዋታዎች 12 ናቸው፡፡

08:23 ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል፡፡

የመጀመርያው አጋማሽ በሻሸመኔ 2-1 መሪነት ተጠናቋል፡፡

08:04 ሻሸመኔ ከተማ ያህያ ባስቆጠረው ጎል 2-1 እየመራ ይገኛል፡፡

07:53 ሻሸመኔ ከተማ በገዛኸኝ በርጉላ ጎል አቻ ሆኗል፡፡

07:42 ፌዴራል ፖሊስ በሄኖክ አሰፋ የፍፁም ቅጣት ምት ጎል 1-0 እየመራ ይገኛል፡፡

07:22 የፌዴራል ፖሊስ እና ሻሸመኔ ከተማ ጨዋታ ተጀምሯል፡፡

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 10ኛ ሳምንት 14 ጨዋታዎች በዛሬው እለት በተለያዩ ከተሞች ይካሄዳሉ፡፡ በጨዋታዎቹ የሚከሰቱ ዋናዋና ሁነቶችን በዚህ ገፅ ላይ እንደደረሰን እናቀርብላችኀለን፡፡

መልካም ቆይታ!

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *