ወልዋሎዎች የቀድሞ ተጫዋቻቸውን ለማስፈረም ተስማምተዋል ያለፉትን ሦስት ዓመታት ከነብሮቹ ጋር ቆይታ ያደረገው ፈጣኑ የመስመር ተጫዋች ሰመረ…
ማቲያስ ኃይለማርያም
ቅዱስ ጊዮርጊሶች የመሃል ተከላካዩን የግላቸው አድርገዋል
በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በስሑል ሽረ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ፈረሰኞቹ አቅንቷል። በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ መሪነት ለ2018…
ወልዋሎዎች አማካዩን ለማስፈረም ተስማምተዋል
የከፍተኛ ሊጉ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ቢጫዎቹን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል። አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን በዋና አሰልጣኝነት ቀጥረው ፍሬው…
ወልዋሎዎች ተከላካዩን ለማስፈረም ተስማምተዋል
ባለፉት ሁለት የውድድር ዓመታት በጣና ሞገዶቹ ቤት ቆይታ ያደረገው ተጫዋች ወደ ወልዋሎ ለማምራት ተስማምቷል። በዝውውር መስኮቱ…
ካርሎስ ዳምጠው በጦና ንቦቹ ቤት ለመቆየት ተስማማ
ግዙፉ አጥቂ ከጦና ንቦቹ ጋር ለመቀጠል ተስማምቷል። ሀገራችን ወክለው በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሚሳተፉት እና ቀደም ብለው…
ቢጫዎቹ በዝውውሩ መሳተፋቸውን ቀጥለዋል
ወልዋሎዎች አንድ ተጫዋች አስፈርመው የአንድ ነባር ተጫዋች ውል አራዝመዋል። ቀደም ብለው አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን በዋና አሰልጣኝነት…
ቢጫዎቹ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርመዋል
ቀደም ብለው ፍሬው ሰለሞንን ያስፈረሙት ወልዋሎዎች አሁን ደግሞ ተጨማሪ ተጫዋች የግላቸው አድርገዋል። ቀደም ብለው አማካዩ ፍሬው…
አማካዩ ወልዋሎ ተቀላቀለ
ወልዋሎ የዝውውር መስኮቱን የመጀመርያ ፈራሚ አግኝቷል። አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን በዋና አሰልጣኝነት ቀጥረው ለ2018 የውድድር ዓመት ቡድናቸውን…
መቐለ 70 እንደርታዎች አሰልጣኝ ለመሾም ተቃረቡ
አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊት ለሦስተኛ ጊዜ ወደ ምዓም አናብስቱ ቤት ለመመለስ ከጫፍ ደርሰዋል። በ2018 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…
ከነብሮቹ ጋር ያለውን ውል ለማራዘም ከስምምነት ደርሶ የነበረው ተጫዋች ወደ ሸገር ከተማ አመራ
በአዳዲስ ዝውውሮች ቡድኑን በማጠናከር የተጠመደው አዲስ አዳጊው ተጨማሪ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በዛሬው ዕለት የስድስት ተጫዋቾች…

