“አሁን በጉዟችን ላይ ምንም ችግር የለም” አቶ ልዑል ፍቃዴ

ለካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ወደ ቱኒዚያ የሚያቀኑት የጣና ሞገዶቹ ጉዞ የደረሰበትን ደረጃ የክለቡ…

“ጉዟችንን ለማደናቀፍ እየሰሩ ነው።” አቶ ልዑል ፍቃዴ

በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው ባህር ዳር ከተማ ወደ ቱኒዚያ የሚያደርገው ጉዞ መስተጓጎል ገጥሞታል። በታሪኩ…

ክለብ አፍሪካንስ አሰልጣኙን ለማሰናበት ተቃርቧል

በጣና ሞገዶቹ ሽንፈት የገጠማቸው ክለብ አፍሪካንስ ከዋና አሰልጣኛቸው ጋር ያላቸው እህል ውሃ ሊያበቃ ተቃርቧል። በትናንትናው ዕለት…

የጣና ሞገዶቹ አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል

“ቡድናችን ውስጥ ያለው የማሸነፍ ስነልቦና እጅግ ከፍ ያለ ነው” “ተጫዋቾቻችን የነበረንን የጨዋታ ዕቅድ በትክክል ሜዳው ላይ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ በሀብታሙ ታደሰ ግቦች ክለብ አፍሪካን ረተዋል

በካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ሁለተኛ ዙር ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ የቱኒዚያውን ክለብ አፍሪካን የገጠሙት ባህርዳር ከተማዎች በሀብታሙ ታደሰ…

አራት ኢትዮጵያዊ ዳኞች የኮንፌዴሬሽን ካፕ ጨዋታን ለመምራት ታንዛኒያ ይገኛሉ

የካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ ዙር የቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታዎች መካከል አንዱን ለመምራት ኢትዮጵያውያን ዳኞች ተመርጠዋል። የአህጉራችን…

ወደ ታንዛኒያ የሚያቀናው የባህር ዳር ከተማ ቡድን አባላት ታወቁ

የኮንፌዴሬሽን ካፕ የመልስ ጨዋታ የሚጠብቃቸው ባህር ዳር ከተማዎች 49 የልዑካን ቡድን በመያዝ ወደ ታንዛኒያ ያቀናሉ። በአሠልጣኝ…

በባህር ዳር የተሸነፈው አዛም አሠልጣኝ ከጨዋታው በኋላ ምን አሉ?

ከሜዳቸው ውጪ በባህር ዳር ከተማ 2ለ1 የተረቱት የአዛም አሠልጣኝ ብሩኖ ፌሪ ከጨዋታው በኋላ ተከታዩን ሀሳብ ሰጥተውናል።…

ከድሉ በኋላ የጣና ሞገዶቹ አሠልጣኝ ምን አሉ?

የባህር ዳር ከተማው ዋና አሠልጣኝ ደግዓረግ ይግዛው ቡድናቸው አዛምን 2ለ1 ካሸነፈበት ጨዋታ በኋላ ተከታዩን የድህረ-ጨዋታ አስተያየት…

“የምንገጥመው ጠንካራውን አዛም ነው ፤ የእኛ ባህር ዳር ከተማም ጠንካራ ክለብ ነው” ደግአረገ ይግዛው

በነገው ዕለት ከታንዛኒው አዛም ጋር የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ ያለው የባህር ዳር ከተማው ዋና አሠልጣኝ…