ከፍተኛ ሊግ ሀ | ሰበታ መሪነቱን ሲያጠናክር ተከታዮቹ ነጥብ ጥለዋል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ 16ኛ ሳምንት ጨዋታዎች እሁድ ሲከናወኑ ሰበታ መሪነቱን ያጠናከረበት ድል አስመዝግቧል። ተከታዮቹ…

ከፍተኛ ሊግ | በተስተካካይ ጨዋታዎች ለገጣፎ ነጥቡን ከሰበታ ጋር ሲያስተካከል አውስኮድም አሸንፏል

በተለያዩ ምክንያቶች ሳይደረጉ የቆዩ የምድብ ሀ ተስተካካይ ጨዋታዎች ዛሬ በተለያዩ ከተሞች ሲደረጉ ለገጣፎ እና አውስኮድ አሸናፊ…

የከፍተኛ ሊግ አጫጭር መረጃዎች

ወልቂጤ ከተማ በምድብ ለ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ወልቂጤ ከተማ ከሜዳው ውጪ በኦሜድላ ሜዳ ከየካ ክ/ከተማ…

ከፍተኛ ሊግ ሐ | ሆሳዕና በመሪነቱ ቀጥሏል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 15ኛ ሳምንት የምድብ ሐ ጨዋታዎች ቅዳሜ እና እሁድ ተደርገው መሪው ሀዲያ ሆሳዕና እና…

ምድብ ለ | መድን እና ወልቂጤ ሲያሸንፉ ኢኮስኮ ነጥብ ጥሏል

15ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ ጨዋታዎች እሁድ ሲካሄዱ መድን መሪነቱን ያስጠበቀበትን፤ ወልቂጤ ወደ ሁለተኛ…

ከፍተኛ ሊግ ሀ | መሪው ሰበታ ከተማ ከተከታዮቹ ያለውን ልዩነት መልሶ አስፍቷል

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 15ኛ ሳምንት የምድብ ሀ ጨዋታዎች ሰበታ ከተማ መሪነቱን ሲያጠናክር ለገጣፎ ነጥብ ጥሏል። ሰበታ…

ከፍተኛ ሊግ ሐ | ሀዲያ ሆሳዕና መሪነቱን አጠናክሯል

የከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሐ 14ኛ ሳምንት አምስት ጨዋታዎች እሁድ ሲካሄዱ ሀዲያ ሆሳዕና መሪነቱን ያሰፋበትን ድል ከሜዳ…

ከፍተኛ ሊግ ለ | ኢኮስኮ ነጥቡን ከመሪው ጋር ሲያስተካክል ሀላባ እና ሀምበሪቾም አሸንፈዋል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 14ኛ ሳምንት የምድብ ለ አራት ጨዋታዎች እሁድ ተደርገው ኢኮስኮ ሀምበሪቾ እና ሀላባ ከተማ…

ከፍተኛ ሊግ ሀ | የምድቡ መሪ ነጥብ ሲጥል ሦስት ጨዋታዎች ወደ ሌላ ጊዜ ተሸጋግረዋል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 14ኛ ሳምንት ምድብ ሀ እሁድ በሁለት ጨዋታዎች ቀጥሎ ሰበታ ነጥብ ሲጥል አክሱም አሸንፏል።…

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 14ኛ ሳምንት – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ምድብ ሀ ቅዳሜ ሚያዝያ 5 ቀን 2011 FT አውስኮድ 3-4 ኤሌክትሪክ 11′ ሐቁምንይሁን ገ. 52′ ግርማ…

Continue Reading