በ9ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን አስተናግዶ በቀላሉ 3-0 በማሸነፍ መሪዎቹን ተጠግቷል፡፡ ፈረሰኞቹ…
ዜና
ኢትዮ ኤሌክትሪክ 0-0 አዳማ ከተማ | የአሰልጣኞች አስተያየት
አሸናፊ በቀለ – አዳማ ከተማ ስለ ጨዋታው “ያጋጠመንን ዕድል አልተጠቀምንበትም፡፡ ኳስን ከነስህተቱ መቀበል ነው ፤ ተቀብለነዋል፡፡”…
የጨዋታ ሪፖርት | አዳማ የሊጉን መሪነት ሊጨብጥበት የሚችልበትን ወርቃማ እድል አምክኗል
9ኛ ሳምንቱን በያዘው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ 9፡00 በወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኘው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከአናት የተቀመጠው…
አርባምንጭ ከተማ 1-1 ደደቢት | የአሰልጣኞች አስተያየት
ዻውሎስ ጸጋዬ – አርባምንጭ ከተማ ስለ ጨዋታው በመጀመርያው አጋማሽ ጥሩ አልነበርንም፡፡ በሁለተኛው አጋማሽ ላይ ግን በሚገባ…
የጨዋታ ሪፖርት | አርባምንጭ ከተማ መሪው ደደቢትን ነጥብ አስጥሏል
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 9ኛው ሳምንት ዛሬ አርባምንጭ ላይ በተደረገ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ ከደደቢት 1-1 በሆነ አቻ…
የጨዋታ ሪፖርት | የአላዛር የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ለወላይታ ድቻ 1 ነጥብ አስገኝታለች
በ9ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የደቡብ ደርቢ ወላይታ ድቻን ያስተናገደው ሀዋሳ ከተማ 3-3 በሆነ አቻ ውጤት…
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ድሬዳዋ ከተማ | ቀጥታ የፅሁፍ ስርጭት
FTቅዱስ ጊዮርጊስ3-0ድሬዳዋ ከተማ 30′ አዳነ ግርማ ፣ 67′ ሳላዲን ሰኢድ ፣ 83′ አብዱልከሪም ንኪማ ተጠናቀቀ!!! ጨዋታው…
Continue Readingኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ አዳማ ከተማ | ቀጥታ የፅሁፍ ስርጭት
FTኤሌክትሪክ0-0አዳማ ከተማ በተመሳሳይ ሰአት የተደረጉ ጨዋታዎች FT’ ሀዋሳ ከተማ 3-3 ወላይታ ድቻ FT’ ጅማ አባ ቡና…
Continue Readingሐዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ | ቀጥታ የፅሁፍ ስርጭት
FTሐዋሳ ከተማ3-3ወላይታ ድቻ 33′ ጃኮ አራፋት፣ 40′ 55′ ፍሬው ሰለሞን || 24′ መላኩ ወልዴ (በራሱ ላይ)፣…
Continue Readingሮበርት ኦዶንካራ ስለ ዩጋንዳ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ ይናገራል
የቅዱስ ጊዮርጊሱ ዩጋንዳዊ ግብ ጠባቂ ሮበርት ኦዶንካራ ሃገሩ ከ39 ዓመታት በኃላ ማለፍ ወደ ቻለችበት የአፍሪካ ዋንጫ…