የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ የሳምንቱ ውጤቶች እና የደረጃ ሰንጠረዦች

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ ቀጣይ ጨዋታዎች በዚህ ሳምንት ተደርገዋል፡፡ 4 ዞኖች በዚህ ሳምንት እረፍት ያደረጉ ሲሆን 3 ዞኖች ጨዋታወቸውን አድርገዋል፡፡ የሰሜን ዞን ሀ በዚህ ሳምንት እረፍት እንደሚያደርግ ፕሮግራም ወጥቶለት የነበረ ቢሆንም ባለፈው ሳምንት ሳይካሄድ በመቅረቱ ክለቦቹ በዚህ ሳምንት ጨዋታ አድርገዋል፡፡

-ዞኖቹ እረፍት የሚያደርጉበት ምክንያት 

ዞኖቹ በውስጣቸው የያዟቸው ክለቦች ብዛት እኩል ባለመሆኑ ውድድሩ በተመሳሳይ ወቅት እንዲጠናቀቅ በማሰብ የክለቦቹ ቁጥር አነስተኛ የሆኑት ዞኖች በመሃል በመሃል እረፍት እያደረጉ ውድድሩን ይቀጥላሉ፡፡

የዚህ ሳምንት ጨዋታዎች ውጤቶች የሚከተሉት ናቸው

መካከለኛ ዞን ሀ (6ኛ ሳምንት)

እሁድ መጋቢት 4 ቀን 2008

ለገጣፎ ከተማ 1-1 ቱሉ ቦሎ ከተማ

ቡታጅራ ከተማ 2-0 ዱከም ከተማ

ሰኞ መጋቢት 5 ቀን 2006

ልደታ ክፍለ ከተማ 1-1 ቦሌ ክፍለ ከተማ

ማክሰኞ መጋቢት 6 ቀን 2008

09፡00 – ንፋስ ስልክ ላፍቶ ከ መቂ ከተማ (አበበ ቢቂላ)

ksin

ሰሜን ዞን ሀ (5ኛ ሳምንት)

እሁድ መጋቢት 4 ቀን 2008

ዳባት ከተማ 1-0 አምባ ጊዮርጊስ

አዊ አምፒልታቅ 1-0 ደባርቅ

አማራ ፖሊስ 1-1 ዳሞት ከተማ

jhkmk

ደቡብ ዞን ለ (6ኛ ሳምንት)

እሁድ መጋቢት 4 ቀን 2008

አንበሪቾ 1-0 ጎፉ ባሪንቼ

ሮቤ ከተማ 0-0 ጎባ ከተማ

ዲላ ከተማ 2-1 ኮንሶ ኒውዮርክ

ጋርዱላ 1-0 ወላይታ ሶዶ

jsug8ry9pu

-በዚህ ሳምንት ጨዋታ ያልተደረገባቸው ዞኖች

ሰሜን ዞን ለ ፣ መካከለኛ ዞን ለ ፣ ደቡብ ዞን ሀ እና ምስራቅ ዞን

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *