መካከለኛ ዞን (14ኛ ሳምንት)
እሁድ ግንቦት 14 ቀን 2008
ኢትዮጵያ ቡና 0-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ጎይቶም ነጋ
ሰኞ ግንቦት 15 ቀን 2008
ኢ/ወ/ስ አካዳሚ 0-0 አዲስ አበባ ከተማ
ደደቢት 2-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ
ብሩክ ብርሃኑ (ፍቅም) ፣ አብዱልሃፊዝ ቶፊቅ
ረቡዕ ግንቦት 17 ቀን 2008
05፡00 አፍሮ ጽዮን ከ ኤሌክትሪክ (ኤሌክትሪክ ሜዳ ፣ ጎፋ)
07፡00 መከላከያ ከ ሀረር ሲቲ (ኤሌክትሪክ ሜዳ ፣ ጎፋ)
ደቡብ-ምስራቅ ዞን (7ኛ ሳምንት)
ቅዳሜ ግንቦት 13 ቀን 2008
ወላይታ ድቻ 1-1 ሀዋሳ ከተማ
ሲዳማ ቡና 1-3 አዳማ ከተማ