ኢትዮጵያውያን ታዳጊ ተጫዋቾች በጣልያን – ክፍል 2

በጉዲፈቻ ወደ ጣልያን ያመሩ አትዮጵያውያን ታዳጊዎች በጣልያን ታላላቅ ክለቦች አካዳሚዎች ውስጥ በብዛት እየታዩ ነው፡፡ ትላንት በክፍል 1 የኤሲ ሚላን ታዳጊዎችን ያስተዋወቅነናችሁ ሲሆን ዛሬ ደግሞ በኢንተር ሚላን የሚገኙት ታዳጊዎችን እናስተዋውቃችኋለን፡፡

በኢንተር ሚላን 4 ኢትዮጵያውያን የሚገኙ ሲሆን ከ17 አመት በታች ቡድኑ አምበል መልካሙ ታውፈር በጣልያን ከፍተኛ ግምት ከተ ሰጣቸው ድንቅ አማካዮች አንዱ ነው፡፡ መልካሙ የቡድኑ አምበል ሲሆን የጣልያን ታዳጊ ቡድንን በአምበልነት መርቷል፡፡

 

ስም – መልካሙ ታውፈር

የትውልድ ቦታ – ቋራ

ትውልድ ዘመን – ፌብሩዋሪ 8 ቀን 1998

እድሜ – 17

የሚጫወትበት ቦታ – አማካይ

እርከን – የ17 አመት በታች (አሊይቪ ናዝ.)

 

ስም- ሰለሞን ማንግራኖቲ

የትውልድ ቦታ – ኮረም

የትውልድ ዘመን – ኤፕሪል 24 ቀን 2002

እድሜ – 12

የሚጫወትበት ቦታ – አማካይ

እርከን – ከ12 አመት በታች (ጂዮቫኒስሚ ሪጂናሊ)

 

ስም – ሰለሞን ማዞኒ

የትውልድ ቦታ – አታውልድሚትየንለንaneዲስ አበባ

የትውልድ ዘመን – ኦገስት 24 ቀን 2002

እድሜ – 12

የሚጫወትበት ቦታ – አማካይ

እርከን – እርከን – ከ12 አመት በታች (ጂዮቫኒስሚ ሪጂናሊ)

 

ስም – ዘሩ ዲ ኢሲዶሮ

የትውልድ ቦታ –

የትውልድ ዘመን – ኤፕሪል 4 ቀን 2002

እድሜ – 12

እርከን – ከ12 አመት በታች (ጂዮቫኒስሚ ሪጂናሊ)

 

 

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *