ከ23 አመት በታች ቡድኑ እሁድ ሱዳንን ድሬዳዋ ላይ ይገጥማል

የኢትዮጵያ ከ23 አመት በታች (ኦሎምፒክ) ብሄራዊ ቡድን በኮንጎ ብራዛቪል ለሚደረገው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎች ውድድር ለማለፍ የመጀመርያ የማጣርያ ጨዋታውን ከሱዳን አቻው ጋር በመጪው እሁድ ያከናውናል፡፡

አዲስ አበባ ስታድየም ለአፍሪካ ወጣቶች የአትሌቲክስ ቻምፒዮና ውድድር በመያዙ ጨዋታው የሚከናወነው በድሬዳዋ ስታድየም ሲሆን ተጋጣሚው የሱዳን ብሄራዊ ቡድን ብሄራዊ ቡድን ትላንት አዲስ አበባ መድረሱም ታውቋል፡፡

ብሄራዊ ቡድኑ ከ15 ቀናት በፊት 43 ተጫዋቾችን በመምረጥ ዝግጅት እያደረገ ሲሆን ተጫዋቾቹን ወደ 20 ቀንሶ ወደ ድሬዳዋ አቅንቷል፡፡

ጨዋታውን 4 ኬንያውያን ዳኞች እና ጅቡቲያዊ ኮሚሽነር ይመሩታል፡፡

 

ማርያኖ ባሬቶ የመረጧቸው የመጨረሻዎቹ ተጫዋቾች የሚከተሉት ናቸው፡-

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *