የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 1-0 ባህር ዳር ከተማ

በወልቂጤ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የዛሬው ጨዋታ በኋላ የቡድኖቹ አሰልጣኞች ለሱፐር ስፖርት ተከታዮቹን አስተያየቶች ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው…

ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ ተከታታይ ድሉን አስመዘገበ

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ወልቂጤ ከተማ ባህር ዳር ከተማን በቶማስ ስምረቱ ብቸኛ ግብ በመርታት ሁለተኛ ተከታታይ…

የከፍተኛ ሊግ የምድብ ሐ ውድድር የሚደረግብት ቦታ ተቀይሯል

በጅማ ስታዲየም እንዲደረግ ተወስኖ የነበረው የምድብ ሐ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የመጀመርያ ዙር ጨዋታዎች የቦታ ለውጥ እንደተደረገበት…

ቅድመ ዳሰሳ | አዳማ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና

የሳምንቱን የመጨረሻ ጨዋታ የተመለከቱ ጉዳዮችን እንዲህ አንስተናል። ደካማ የውድድር አጀማመር ያደረጉት አዳማ እና ሲዳማ የሚገናኙበት ጨዋታ…

” ከዚህ በኃላ ወደ ኃላ ተመልሶ ተከላካይ ሆኖ መጫወት አይታሰብም” – ሙጂብ ቃሲም

የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የመጀመርያውን ጎል ያስቆጠረው እና በዛሬው ጨዋታ የውድድር ዓመቱን የመጀመርያ ሐት-ትሪክ ከሰራው ሙጂብ ቃሲም…

ሦስቱን ወንድማማቾች ያገናኘው ጨዋታ…

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በተካሄደው የፋሲል ከነማና የወላይታ ድቻ ጨዋታ ሦስቱን ወንድማማቾች አግናኝቶ ነበር። እኛም…

ቅድመ ዳሰሳ | ወልቂጤ ከተማ ከ ባህር ዳር ከተማ

የጨዋታ ሳምንቱ የመጨረሻ ቀን ውሎ መጀመሪያ የሚሆነው ጨዋታ ላይ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ወልቂጤ ከተማ የመጀመሪያ ድሉን…

“የጎደሉብንን አሟልተን ወደ አሸናፊነት እንመለሳለን” – ወንድማገኝ ማርቆስ

ጅማ አባ ጅፋር እስከ አራተኛ ሳምንት ድረስ በአንድ ጨዋታ ካገኘው አንድ ነጥብ ውጭ ድል ቢርቀውም በግሉ…

“…አሰልጣኙ የራሱ ምክንያት ይኖረዋል” – አስቻለው ግርማ

ድሬዳዋ ከተማ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ጨዋታውን አድርጎ የውድድር ዓመቱን የመጀመርያ ድል እንዲያሳካ ትልቁን ሚና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 3-2 ወላይታ ድቻ

የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ከተጠናቀቀ በኋላ የቡድኖቹ አሰልጣኞች አሰተያየታቸውን ለሱፐር ስፖርት አካፍለዋል። አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ – ፋሲል…