የግራ መስመር ተከላካይ የሆነውን አይቮሪኮስታዊው ያኦ ኦሊቨር ኩዋኩ በአንድ ዓመት ውል ወደ ሀዋሳ አምርቷል። ሀዋሳ ከተማ…
ዜና
ወልዋሎ ጊኒያዊ ግብ ጠባቂ አስፈረመ
በዝውውር መስኮት በርካታ ተጫዋቾች ያስፈረሙት ወልዋሎዎች አሁን ደግሞ ባለፈው ወር በቃል ደረጃ የተስማሙት እና በግል ጉዳዮች…
የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የፍፃሜ ቀን ተለውጧል
ትናንት የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች የተከናወነበት የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የመዝጊያ ቀን ተቀይሯል። የ13ኛው የአዲስ አበባ ከተማ…
“ባሳዩኝ ክብር እና በሰጡኝ እውቅና ከፍተኛ የሆነ ደስታ ነው የተሰማኝ” መስዑድ መሐመድ
በ2002 ክረምት ኤሌክትሪክን በመልቀቅ ኢትዮጵያ ቡናን ከተቀላቀለ በኋላ በአጨዋወቱ እና በመልካም ባህርዩ በክለቡ ተወዳጅ ከሆኑ ተጫዋቾች…
የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ረቡዕ ጥቅምት 7 ቀን 2011 FT ኢትዮጵያ ቡና 2-1 ጅማ አባ ጅፋር [read more=”በዝርዝር ይመልከቱ” less=”Read…
Continue Readingከፍተኛ ሊግ | አክሱም ከተማ ተጨማሪ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
የከፍተኛ ሊጉ ክለብ አክሱም ከተማ በአዳዲስ ተጫዋቾች ቡድኑን ማጠናከሩን በመቀጠል ስምንት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል።…
አቶ መኮንን ኩሩ በድጋሚ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ቴክኒክ ዳሬክተር ሆነው ተመረጡ
በፌዴሬሽኑ መመዘኛ መሰረት አቶ መኮንን ኩሩ ተቋሙ የቴክኒክ ዳሬክተር ለመሆን የሚያበቃቸውን ውጤት አስመዝግበዋል፡፡ በኢትዮጵያ እግርኳሳዊ ልማት…
አወዛጋቢው አጥቂ ኦኪኪ አፎላቢ ዳግመኛ ወደ ኢትዮዽያ ይመለስ ይሆን ?
በጅማ አባ ጅፋር በ2010 የውድድር ዘመን በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ የሊጉን ዋንጫ እንዲያነሳ ከቡድን አጋሮቹ ጋር ትልቁን…
ከፍተኛ ሊግ | ገላን ከተማ አስር ተጫዋቾች ሲያስፈርም የአሰልጣኙን ውል አድሷል
በኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ሁለተኛ ደረጃን ይዞ በማጠናቀቅ ወደ የከፍተኛ ሊግ ያደገው ገላን ከተማ 10…
” የመጫወት አቅሙ አለኝ፤ ለረጅም ጊዜያት ከሜዳ መራቄ ተፅዕኖ አያደርግብኝም ” ያሬድ ዝናቡ
ያሬድ ዝናቡ እግር ኳስን በሞጆ ከተማ ከጀመረ በኋላ በአዳማ ከተማ ለ6 ዓመታት የተሳካ ቆይታን አድርጎ ወደ…

