” በዚህ ጉዞ ፌዴሬሽኑ የሚያወጣው አምስት ሳንቲም ወጪ የለም ” አቶ ባሕሩ ጥላሁን

“በዚህ ጉዞ ፌዴሬሽኑ የሚያወጣው አምስት ሳንቲም ወጪ የለም።” አቶ ባሕሩ ጥላሁን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ ዩናይትድ…

ነብሮቹ አዲስ አሰልጣኝ ሾመዋል

ሀዲያ ሆሳዕናዎች ያለፈውን አንድ ዓመት ከቡድኑ ጋር ምክትል አሰልጣኝ በመሆን የሠሩትን አሰልጣኝ መሾማቸው እርግጥ ሆኗል። የሀዲያ…

“ወደ ኢትዮጵያ መጥቼ ማሰልጠኔ አይቀርም” – አዲስ ወርቁ

👉 “በኢትዮጵያ የሚገኝ አንድ ትልቅ ሕልም ያለው ቡድን ወደ ፊት አሰለጥናለሁ ብዬ አስባለሁ።” 👉 “በቅዱስ ጊዮርጊስ…

አዲስ ወርቁ ወደ ታንዛንያው ክለብ አምርቷል

ኢትዮጵያዊው አሰልጣኝ ወደ ታንዛንያው አዛም አቀንቷል። ላለፈው አንድ ዓመት በሱዳኑ ታላቅ ክለብ አል ሂላል በምክትል አሰልጣኝነት…

አሜሪካ ተጓዡ ቡድን ውስጥ አንድ አዲስ ተጫዋች ተቀላቅሏል

ከስብስቡ ውጪ በሆኑ ተጫዋቾች ምትክ አምስት አዳዲስ ተጫዋቾች እንደተተኩ ቢነገርም አንድ ሌላ አዲስ ተጫዋች አሁን ቡድኑን…

ለአምስት አዳዲስ ተጫዋቾች ጥሪ ተደርጓል

በቪዛ ምክንያት ስብስቡ የተመናመነበት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለተጨማሪ አምስት ተጫዋቾች ጥሪ አድርጓል። በቀጣዩ ቅዳሜ በዩናይትድ ስቴትስ…

ሁለት ተጫዋቾች ከብሔራዊ ቡድኑ ውጪ ሆነዋል

በዛሬው ዕለት ስምንት ተጫዋቾችን እና ሁለት የአሰልጣኝ ቡድን አባላትን በቪዛ ምክንያት ያጣው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጨማሪ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን አንድ ተጫዋች ተቀላቀለ

በርካታ ተጫዋቾቹን እያጣ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አንድ ተጫዋችን ወደ ስብስቡ አካቷል። የፊታችን ሐምሌ 26 በአሜሪካ…

ከዋልያዎቹ የቡድን አባላት ስምንት ተጫዋቾች ከስብስብ ውጭ ሆነዋል

ወደ አሜሪካ ከሚያቀናው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አባላት ውስጥ ስምንት ተጫዋቾች ከስብስብ ውጭ ሲሆኑ በእነርሱ ምትክ ሌሎች…

አማኑኤል ተርፉ የግብጹን ክለብ ተቀላቀለ

ኢትዮጵያዊው የመሃል ተከላካይ የግብጹን ክለብ መቀላቀሉ ታውቋል። ከ2010 ጀምሮ እስከ 2017 ድረስ በፈረሰኞቹ ቤት መጫወት የቻለው…